የግጥም ጥግ

Saturday, 15 February 2014 12:41

ገሀድ-ዘለል ግጥም)

Written by
Rate this item
(3 votes)
ነብስ-ያወቀ ውሻና ነብስ-ያላወቀ ሰውከዕለታት አንድ ቀን፤ ነብስ-ያወቀ ውሻ፣ አንዲት መሸታ ቤት፣ ግሮሠሪ ገብቶ፤ ነብስ-ያላወቀ ሰው፣ ሲመሽት አግኝቶ እንደ ሰዉ “ሃይ ሃይ!፣ “ፒስ ነው” “ኩል ነው!” - ሳይል፤ በወግ እጅ ነስቶ እንዳገሩ ባህል፣ ሰላምታውን ሰጥቶ፣ በውሻ ትህትና ጂን አዞ ቁጭ አለ-በረዶና…
Saturday, 18 January 2014 12:08

አዲስ አባ

Written by
Rate this item
(7 votes)
ቀለበት አስሮ እንደያዘው እንደደለለው ጋብቻ ግብሩን ከቶ ሳላገኘው ተጃጅዬ በስም ብቻበምኞት ህልም በአጉል ተስፋ እስትንፋሴ እየራቀ አኗኗሬ እየከፋ ውስጤ ላዬ እያደፈ ብዙ አበቅቴ ተታለፈ፤ ቱር…ሳልል ብርር ….ሳልል እዚህ እዚያ ሳላዳርስ ጭብጥ ጥሬ እንኳ ይዤ ባልጠግበውም ላመል ሳልቀምስ ባይሞቀኝም እንዳይበርደኝ ጐጆ…
Saturday, 11 January 2014 12:06

የቀን ብዙ

Written by
Rate this item
(4 votes)
አድረን ልንገናኝ….ነግቶ ልትመጪልኝ….ለአንድ ቀን ባጣሁሽ፣በዚሁ ቀን ብቻ - ብዙ ቀን ናፈኩሽ፡፡ማዕድኑ ሰውእግዜር አመዛዝኖ፣ከአፈሩ ዘግኖ፣መሬት ላይ በትኖ…‹‹ሰው ሁን›› ካለው ወዲህ…መኖር ያልደፈረ…መሞት ያልጀመረ…ለአንዱም ያልበቃ፣በአንዱም ያልነቃ፣ስንት አለ ጥሬ ዕቃ!?የሴት ልጅ ነኝየሴት ልጅ መባሌ - ቂም አያስይዘኝም፣ምክንያቱም አባቴ - አላረገዘኝም፡፡ በገጣሚ ሲሳይታደሰ /ዘ-ለገሐሬ/
Rate this item
(10 votes)
ብቻ አንድ ጊዜ ፈገግ በል!ነ.መሙት - ዓመት በቃል አይገባም፡፡ ቢሆንም አሴ ቢሆንም፤ በመንፈስ ፅናት ውስጥ‘ኮ በመንፈስ ጽዳት ውስጥ‘ኮ ጊዜም ቦታም ተነው ቢያልቁ፣ ድምፅ አለ ሩቅ እሚያግባባ! የሚናገር ልሣን አለ፣ ያገርን ፈገግታና ዕንባ! ነብስ - አጥንት ድረስ ዘልቆ፣ ዕውነቱ ሲያስቡት ቢያምም…
Rate this item
(1 Vote)
ብቻ አንድ ጊዜ ፈገግ በል!ነ.መሙት - ዓመት በቃል አይገባም፡፡ ቢሆንም አሴ ቢሆንም፤ በመንፈስ ፅናት ውስጥ‘ኮ በመንፈስ ጽዳት ውስጥ‘ኮ ጊዜም ቦታም ተነው ቢያልቁ፣ ድምፅ አለ ሩቅ እሚያግባባ! የሚናገር ልሣን አለ፣ ያገርን ፈገግታና ዕንባ! ነብስ - አጥንት ድረስ ዘልቆ፣ ዕውነቱ ሲያስቡት ቢያምም…
Rate this item
(1 Vote)
ብቻ አንድ ጊዜ ፈገግ በል!ነ.መሙት - ዓመት በቃል አይገባም፡፡ ቢሆንም አሴ ቢሆንም፤ በመንፈስ ፅናት ውስጥ‘ኮ በመንፈስ ጽዳት ውስጥ‘ኮ ጊዜም ቦታም ተነው ቢያልቁ፣ ድምፅ አለ ሩቅ እሚያግባባ! የሚናገር ልሣን አለ፣ ያገርን ፈገግታና ዕንባ! ነብስ - አጥንት ድረስ ዘልቆ፣ ዕውነቱ ሲያስቡት ቢያምም…