ነፃ አስተያየት
አብዮታዊ ዲሞክራሲና ነጭ ካፒታሊዝምየማህበራዊ ሳይንስ ምሁራንና የፖለቲካ ሰዎች እንደሚተነትኑት፤ አብዮታዊ ዲሞክራሲና ነጭ ካፒታሊዝም አብረው የሚሄዱ አይደሉም፤ እዚህ ጋር ልብ ልንለው የሚገባው ነገር ቀደም ሲል የተጠቀሱት ሁሉም አይነት የካፒታሊዝም ስርዓት አይነቶች በመሰረታዊነት የግለሰብ መብትን ያስቀደመ ዲሞክራሲያዊ ስርዓት በቅድመ ሁኔታነት የሚጠይቁ መሆኑን…
Read 9096 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በአመት 82ሺ ኢትዮጵያውያን የመን ገብተዋል። 11ሺ ያህሉ ሴቶች ናቸው።20ሺ የመናዊያን በጦርነት ወደ ጂቡቲ፣ ሶማሊያና ኢትዮጵያ ተሰደዋል። ለሥራ ወደ አረብ አገራት መጓዝ የተከለከለው፣ ጉዳት ይደርስባቸዋል በሚል ነበር። በእርግጥም በየጊዜው፣ ለአደጋ የሚጋለጡ ስደተኛ ኢትዮጵያውያን ጥቂት አይደሉም። ነገር ግን፣ እገዳው፣ በጎ ውጤት አላስገኘም።…
Read 1206 times
Published in
ነፃ አስተያየት
መግቢያበኢህአዲግ የሚመራው የኢትዮጵያ መንግስት “ሩቅ አስባ ሩቅ ለማደር እየተጋች ያለች አገር” በሚል መሪ ቃል ስር ላሳካዉ አንፃራዊ መረጋጋትና ተጠቃሽ ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት ምስጋናዬ ላቅ ያለ ነው፡፡ይሄም ስኬት ኩሩው የኢትዮጵያ ህዝብ ደስተኛ እንዲሆንና ወጣቱም ተስፈኛ እንዲሆን እያስቻለው ነው፡፡ ባለፈው አስር ዓመት…
Read 7643 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ካለፈው የቀጠለ የኢህአዴግ አብዮታዊ ዲሞክራሲን በመቅረጽ ረገድ የፓርቲው የረጅም ጊዜ መሪ የነበሩት አቶ መለስ ዜናዊ ቀዳሚውን ስፍራ ይይዛሉ፡፡ በትጥቅ ትግሉ ዓመታት የኢህአዴግ አብዮታዊ ዲሞክራሲ ፍልስፍና ከማዖ ‹የአዲሱ ዲሞከራሲ› ፍልስፍና ጋር የሚመሳሰል ነበር፡፡ በኢኮኖሚ ግቡ ሶሻሊዝምን ማስፈን፤ በፖለቲካ ግቡ ደግሞ የአንድ…
Read 7529 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 23 January 2016 13:30
መስዋዕትነትን እያደነቁና ራስ ወዳድነትን እያወገዙ፣... ስለ ቢዝነስና ስለ ደስታ ማውራት ምን ያደርጋል?
Written by ዮሐንስ ሰ.
በ”ማያ” የቲቪ ዝግጅቶች፣ የኢትዮጵያን ግራ መጋባት አየሁ ለራስ ማሰብን እያናናቅን፣... ዞር ብለን ደግሞ፣ የራስን ኑሮ ስለለማሻሻል እንነጋገራለን፡፡ መስዋዕት ለመሆን ማገዶ እየለቀምን፣ እዚያው በዚያም “ደስተኛ ለመሆን፣ ምን ማድረግ እንደሚያስፈልግ” ለመዘርዘር እንሽቀዳደማለን። እንዲህ አይነት ተቃራኒ ሃሳቦችን አደባልቀንና “አቻችለን” መሸከመ፤ ለአገራችን አዲስ አይደለም፡፡…
Read 3529 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 23 January 2016 13:27
የኢህአዴግ አብዮታዊ ዲሞክራሲ ባህርያትና የፖለቲካ-ኢኮኖሚ አንድምታዎች
Written by ሀብታሙ ግርማ (ከጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ)
መግቢያኢትዮጵያን ላለፉት ሩብ ክፍለ ዘመናት የመራውና እየመራ የሚገኘው የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) መመሪያው ያደረገው አብዮታዊ ዲሞክራሲ ርዕዮተ ዓለም፣ በብዙ የፖለቲካና ኢኮኖሚ ተንታኞችና ምሁራን ሲተች ይደመጣል፡፡ እንዲያውም አንዳንዶች እንዲህ የሚባል ርዕዮተ ዓለም በዓለም ታይቶ አያውቅም፤ ምንም አይነት የፖለቲካ-ኢኮኖሚ አስተምህሮና…
Read 17217 times
Published in
ነፃ አስተያየት