ነፃ አስተያየት
• የመንግስት ኤሌክትሪክ፡ በአመት ከ6 ቢ. ብር በላይ ያከስረናል• የሆቴልና ቱሪዝም ማሰልጠኛ ማዕከል፤ የ5 ሚሊዮን ብር ‘አስደናቂ ድራማ’የኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ አገልግሎት፣ እንደ ኡጋንዳ ቢሻሻል፣... በአመት 6 ቢሊዮን ብር ተጨማሪ ሃብት መፍጠር ይቻል ነበር ይላል፣ የአለም ባንክ ያወጣው አዲስ ሪፖርት። እንደ ጋና…
Read 5915 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ዶ/ር ነጋሶ፤ በማስተርፕላኑ ዙሪያ የሰጡት ቃለምልልስአንጋፋው የታሪክ ምሁርና ፖለቲከኛ የቀድሞ የኢፌዲሪ ፕሬዚንት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ፤ በሽግግር መንግስቱ ጊዜ የማስታወቂያ ጉዳይና የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ነበሩ፡፡ በአዲስ አበባና በኦሮሚያ ክልል መካከል ስለሚኖሩ ግንኙነቶች፣ኦሮሚያ እንዴት ከአዲስ አበባ ልዩ ተጠቃሚ ትሁን እንደተባለ፣ የአዲስ…
Read 6310 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ቁጥሮችን መደርደር ይወዳል”፣ “በቁጥር ይጫወታል” ሲባል የነበረው ኢህአዴግ፤ ዘንድሮ በድርቅ እና በረሃብ አደጋ ሳቢያ፣ “የቁጥር ፎቢያ” የያዘው ይመስላል። ወደ ጭፍን ደጋፊዎቹም፤ ተዛምቷል እንጂ። ቁጥር ሲሰሙ፣ ይሸማቀቃሉ። ለነገሩማ፣ ጭፍን ተቃዋሚዎችም፣ ገና ስለ ኢኮኖሚ እድገት በመቶኛ ሲሰሙ... እሪ ይላሉ። ፎቢያ ይነሳባቸዋል። ‘ገዢው…
Read 4410 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የአዲስ አበባና የፊንፊኔ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ዞን ማስተር ፕላንን በተመለከተ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ያለውን ዝርዝር አቋም በተመለከተ የፓርቲው ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር አቶ በቀለገርባን አዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ በፅ/ቤታቸው ተገኝቶ አነጋግሯቸዋል፡፡ መንግሥት ማስተርፕላኑ ከተሞችን በመሰረተ ልማት በማስተሳሰር እድገትን ለማምጣት ከፍተኛ…
Read 13538 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ረሃብ” የሚለውን ቃል ስንሰማ ከብዙ ሁኔታዎች ጋር ልናያይዘው እንችላለን፡፡ የተለያዩ አገራት ሕዝቦችም ስለ ረሃብ አንድ ዓይነት አመለካከትና ትርጉም አይኖራቸውም፡፡ ከተሜዎችና ገጠሬዎችም እንዲሁ። ሕጻን ይርበዋል፤ ያለቅሳል፤ ሲያለቅስ ይሰጠዋል፡፡ ዝም ይላል፡፡ አዋቂም ባያለቅስም በተወሰነ ጊዜ ምግቡን ካላገኘ ይራባል፡፡ ነገር ግን ከድርቅ ጋር…
Read 6845 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• ‘ግድብ-መስኖ አትስሩ’ የሚል ዘመቻ፣ እና ተመፅዋች ረሃብተኛ1. ከሃያ የዓለማችን ድሃ አገራት አንዷ!በየዓመቱ 10 ሚ. ችግረኞች፣ እርዳታና ድጎማ ይቀበላሉ።ዘንድሮ ግን፣ የተረጂዎቹ ቁጥር ወደ 15 ሚሊዮን ጨምሯል።2. አስቸኳይና የሚያዛልቁ መፍትሄዎች!የለጋሾች እርዳታ እንዲዳረስ በጥንቃቄና በፍጥነት መስራት።ግድብና መስኖ፣ ‘የሞት ሽረት’ ጉዳይ እንደሆኑ መገንዘብ።…
Read 3163 times
Published in
ነፃ አስተያየት