ነፃ አስተያየት

Rate this item
(3 votes)
ቢሆንስ ምን ችግር አለው? “ህዝብ” ናቸዋ!ችግር ቢኖረውስ የት ይደረሳል? ዝም ነው!ብዙዎቻችን ፈቅደን ያስጀመርነው አይደል!የመንግስት ሰራተኞች ከሌላው ዜጋ የበለጠ የኮንዶምኒዬም ኮታ እንደሚመደብላቸው ባለፈው ቅዳሜ እለት ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ ሲናገሩ በጣም ነበር የገረመኝ። የመንግስት ሰራተኞች ከሌላው ዜጋ በምን ይበልጣሉ? በርካታ የፓርቲ አባላትን…
Rate this item
(1 Vote)
“እግዚአብሔር የፈቀደውን ነው የምንሰራው”ብፁዕ አቡነ ማትያስ “ከኔ ይበልጥ ወንድሞቼ እንዲመረጡልኝ ነው የምመኘው”(ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ፤ የባሌ ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ) “ፓትርያሪክም ብሆን ሊቀጳጳስ እርቁ ይቀጥላል(ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ፤ የሰሜን ጐንደር ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ)ለስድስተኛ ፓትርያርክነት እጩ መሆንዎን የሰሙት ከማን ነው?ሰው ዝም ብሎ ያወራል፡፡ እገሌ…
Rate this item
(2 votes)
ባለፈው ሳምንት ብርሃኑ ሰሙ የተባሉ የአዲስ አድማስ የዘወትር ፀሐፊ፣ “145 ዓመታት የፈጀ ትግልና ውጤቱ” በሚል ርእስ አንድ ፅሁፍ አስነብበዋል፡፡ ፀሐፊው፣ “በአገራችን የዘመናት ጉዞ ችግር ብቻ ሳይሆን እድገትም እንዳለ፣ የኢፌድሪ የመከላከያ ቀንን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀውን ኤግዚቢሽን መጥቀስ ይቻላል፡፡ ለ10 ቀናት የቆየው…
Rate this item
(10 votes)
ፓትርያሪክ እንድሆን የመንግስት ባለሥልጣን አላግባባሁም ‹ካህናትና ምእመናን ለቤተ ክርስቲያንና ለቤተ ክርስቲያን ብለው ብቻ ማሰብ፣ ይገባቸዋል›› - /ብፁዕ አቡነ ሳሙኤል/ አምስተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ የነበሩት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ በሞተ ሥጋ ከተለዩ ስድስት ወራት ተቆጠሩ፡፡ ከፓትርያርኩ ኅልፈት በኋላ…
Rate this item
(3 votes)
(ወ/ሮ ሙሉ ሠለሞን፤ የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት) በደርግ ዘመን በኢትዮጵያ ኢምፖርት ኤክስፖርትና የችርቻሮ ኮርፖሬሽን ውስጥ ነው ስራ የጀመሩት፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በፀሐፊነት አገልግለዋል በቢዝነስ ቢኤ ዲግሪ፣ በኢንቫይሮመንትና ዴቨሎፕመንት ማስተርስ ያላቸው ወ/ሮ ሙሉ ሰለሞን፤ አሁን ደግሞ በሊደርሺፕና ኢንተርፕሪነርሺፕ…
Rate this item
(2 votes)
ጋሼ ዮናስ በፅህፈት ሥራ የጥንቁቅነት የመጨረሻ መለኪያ ነውየአንድን ኮማ ( ‚) እጣፈንታ ለማሳወቅ የተሟገተ ትጉህ መምህር… ፈር መያዣ፡- ባለፈው ሳምንት በታዋቂው የሥነ ፅሁፍና የቋንቋ ሊቅ በዶ/ር ዮናስ አድማሱ ሕይወት ዙሪያ አንድ መጣጥፍ አቅርቤ ነበር፡፡ ተከታዩ እነሆ! የእስከዛሬ አንቱታዬን ትቼ፣ “አንተ”…