ነፃ አስተያየት
በገዳማም አገር የክንፍ ድም ይሰማል ተርገብጋቢ ነገር የመላክ አይደለም፣ ተመአት የሚያድን ያሞራ ነውንጂ የሚበላ በድንሰሞኑን ሃይማኖት ፖለቲካን የተካው ይመስላል፡፡ የታሠሩ ጋዜጠኞች ጉዳይ በቅጡ ሳይነሳ በኑፋቄ የተጠረጠሩ ዲያቆናት ጉዳይ በዓለማዊ መጽሔቶች ገጽ ውስጥ ሰፊ ሽፋን ተሰጥቶት እናነባለን፡፡ የፖለቲካ ፓርቲዎች ድም ብዙም…
Read 5057 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አብዛኛው ኢትዮጵያዊ በኑሮና በመንፈስ ድህነት ውስጥ ተዘፍቆ የስቃይ ህይወትን የሚገፋ መሆኑ ይዘገንናል፡፡ ነገር ግን፤ የአገሪቱችግር ከዚህም ይከፋል፡፡ በቁጭትተንገብግቦ ህይወትን ለመቀየር ከመጣጣር ይልቅ፤ የኑሮ ችጋሩንና የመንፈስ ጉስቁልናውን እንደ ..ኖርማል.. ተቀብሎ መደንዘዝ... ከሁሉም የባሰ የጨለማ ህይወት ነው ማለት ይቻላል፡፡ በየአመቱ 200ሺ ገደማ…
Read 4197 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የዛሬ አርባ ዓመት የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ የልጅ ልጅ ልዕልት ሂሩት ደስታ ለቅዱስ ላሊበላ ደብር ሰበካ ጉባኤ ጽ/ቤት አስተዳዳሪዎች የሚያስደስት መልዕክት ያዘለ ደብዳቤ ላኩ፡፡ደብዳቤው ልዕልቷ በደብሩ አውደምህረት ሥር ባሉት ቤተ አማኑኤል እና መድሐኒያለም ቤተKRStEÃN መካከል በ1956 ዓ.ም ያሠሩትን ..ሰባት ወይራ ሆቴል.. ላሊበላ…
Read 7403 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ሃይማኖት (እምነት) በክርክር አይሆንም ለአንተ ስል ሰዎች በረሃብ ሲያልቁ አፋቸውን በአንተ እንዳያላቅቁ፤ ፍትሕ በምድር ሲጠፋ ብስጭታቸው እንዳይከፋ እምነታቸው እንዳይላላ ነፍሳቸው አንተን እንዳትጠላ፣ ..እግዚአብሔር የለም እንዴ?.. ሲሉ፣ ..አዎ የለም.. የምለው ስለ አንተ ብዬ ነው፡፡
Read 6725 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በግል ድርጅት ውስጥ በማሽኒስትነት ትሰራ እንደነበርና ድርጅቱ ምርት ቀንሷል በሚል 20 ሠራተኞች ሲያባርር አብራ እንደተባረረች የተናገረችው ወ/ት ሀና ይልማ፤ የእህልና ሸቀጣሸቀጥ ዋጋ በመናሩ ኑሮው አልተቻለም ትላለች፡፡
Read 6290 times
Published in
ነፃ አስተያየት