ነፃ አስተያየት
1. ሁሉንም ሰው የሚያቅፍ ጥቅል የጤና እውቀት (ዘላለማዊ መርህ) ከሌለ፣ ህክምና የለም። ብዙ ገፅ የምርመራ ውጤቶች ቢመጡልን እንኳ፣ ምንነታቸውንና ትርጉማቸውን አናውቅም። የተዛባውንና የተቃናውን መለየት አንችልም -መሠረታዊ የጤና እውቀት ካልተማርን፣ ጥቅል እውቀት ካልጨበጥን። በዘፈቀደ፣ በስሜትና በሆይሆይታ፣ “ይሄኛውን ቅጠል አኝክ፣ ያኛውን ክኒን…
Read 8916 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• ግብፃዊያን ከጥንት ጀምሮ ነው የኢትዮጵያን ይዞታዎች መጋፋት የጀመሩት • በእስራኤል ያሉ ዲፕሎማቶች ጉዳዩን በአንክሮ ሊከታተሉት ይገባል • አፄ ዮሐንስ ለዴር ሱልጣን ገዳም ትልቅ ባለውለታ ናቸው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን፣ በእስራኤል አገር ካሏት ይዞታዎችና ገዳማት አንዱ ታላቁ የዴር ሱልጣን…
Read 2962 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• “ዙም ኢን”፣ “ዙም አውት” ማድረግ ያስፈልጋል - አጥርቶና አሟልቶ ለማየት። • በአንዲት አንቀጽ ብቻ፣ አገሩ ሁሉ እንዲቀየር፣ ሕዝቡ ሁሉ እንደ አዲስ እንዲወለድ እንመኛለን። በሌላ በኩልስ? • “ሰማይ ምድሩ ካልተገለባበጠ”፣ “የምፅዓት ጊዜ” ካልደረሰ በቀር፣ ቅንጣት ለውጥ የማይኖር ይመስለናል። “አድቅቀህ አስብ”…
Read 8871 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• በአማራ ክልል 7 መቶ ሺህ ተማሪዎች ከትምህርት ገበታ ውጪ ናቸው • በትግራይ ክልል 1.4 ሚሊዮን ህጻናት ትምህርት ቤት አልገቡም • በአፋር ከ53 ሺህ በላይ ተማሪዎች ከት/ቤት ውጭ ለመሆን ተገድደዋል በሰሜን ኢትዮጵያ ያለው ሁኔታ አሁንም በጦርነት ስጋት ውስጥ ያለ በመሆኑ…
Read 1808 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“በኢትዮጵያ በሚገኙ የተለያዩ የፖለቲካና የሃሳብ መሪዎች እንዲሁም የህብረተሰብ ክፍሎች መካከል፣ እጅግ መሰረታዊ በሆኑ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ የሃሳብ ልዩነትና አለመግባባት እየታየ በመሆኑ፣ ይህን ልዩነትና አለመግባባት ለመፍታት ሰፋፊ ሀገራዊ የህዝብ ምክክሮችን አካታች በሆነ መንገድ በማካሄድ ሀገራዊ መግባባት መፍጠር አስፈላጊ በመሆኑ”(የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር…
Read 1171 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• የዩክሬን ፍርስራሽና ራሺያ የገባችበት ማጥ! ለነሱ መከራ ነው፡፡ ለሌሎች መማሪያ። • ለአመታት የማይድን ጥፋት፣ በቀላሉ የማይሽር በሽታ ነው - የጦርነቱ ትርፍ። • አንዱ ጥፋተኛ ሌላው ተጎጂ ቢሆኑም፣ ሁለቱም ከሳሪ ናቸው - መጠኑ ቢለያይም። ዩክሬን፣ ከእለት እለት ስትፈርስ እያየን ነው።…
Read 8674 times
Published in
ነፃ አስተያየት