ነፃ አስተያየት
ዐዋቂዎችና ታዋቂ ሰዎች ለመረጡት? ዕጣ ለደረሰው? ሕዝብ ለጮኸለት? ወይስ በጦር ሜዳ?“ምን ዓይነትና ምን ያህል ሥልጣን ለምን አገልግሎት?” ብለን ካልጠየቅን ግን፣ የሥልጣን መወጣጫው ዕጣ ወይም ምርጫ ቢሆን ልዩነት የለውም።መጽሐፈ ሳሙኤል፣ የእስራኤል የመጀመሪያው ንጉሥ ማን እንደሆነ ይነግረናል። ሳኦል ይባላል። ለንግሥና እንዴት እንደተመረጠ…
Read 802 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Monday, 28 August 2023 17:33
መንግሥት ወደድነውም ጠላነውም፣ ስራውን እንዳያጎድል፣ እላፊ ሥልጣን እንዳያገኝ ማሰብ እንጀምር።
Written by ዮሃንስ ሰ
(ለአገራዊ ምክክር የማይቀርብ ሐሳብ እነሆ።)የምንወደው መንግሥት ሁልጊዜ ሥልጣን ይዞ በጎ ነገሮች እንደሚሰራ እናስባለን። ስራውን ብቻ እንዲያከናውን፣ አለስራው እንዳይገባ፣ የሥልጣን ገደቡን እንዳያልፍ… ብለን አንጨነቅም። መቆጣጠሪያ ትክክለኛ ሕግና ስርዓት ለማበጀት ለመገንባት አናስብበትም። የምንወደው በጎ መንግሥት ሥልጣን ከያዘ ሁሉም ነገር አማን ይሆናል የሚል…
Read 600 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Monday, 28 August 2023 17:33
መንግሥት ወደድነውም ጠላነውም፣ ስራውን እንዳያጎድል፣ እላፊ ሥልጣን እንዳያገኝ ማሰብ እንጀምር።
Written by ዮሃንስ ሰ
(ለአገራዊ ምክክር የማይቀርብ ሐሳብ እነሆ።)የምንወደው መንግሥት ሁልጊዜ ሥልጣን ይዞ በጎ ነገሮች እንደሚሰራ እናስባለን። ስራውን ብቻ እንዲያከናውን፣ አለስራው እንዳይገባ፣ የሥልጣን ገደቡን እንዳያልፍ… ብለን አንጨነቅም። መቆጣጠሪያ ትክክለኛ ሕግና ስርዓት ለማበጀት ለመገንባት አናስብበትም። የምንወደው በጎ መንግሥት ሥልጣን ከያዘ ሁሉም ነገር አማን ይሆናል የሚል…
Read 299 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ሦስቱ የተባረኩና የተረገሙ ኃይሎችእውቅና ጉልበት (ጥበብና ሥልጣን)የሥራ ፍሬና ገንዘብ (ምርትና ሀብት)ፍቅርና አልጋ (ሩጫና ሜዳልያ)የማንገሥ ፍላጎት ወይም መንግሥትን የማዋቀር ሐሳብ ተገቢ የኑሮ ጉዳይ ቢሆንም፣ አደጋዎቹን ማገናዘብና መላ ማዘጋጀትም የሕልውና ጉዳይ ነው። አስቀድመው መጠንቀቅ እንደሚኖርባቸው ሙሴ ለተከታዮቹ ያስተማራቸውም በዚህ ምክንያት ነው። ለሕዝብና…
Read 577 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ናቡከደነፆር ባቢሎንን ገነባሁ ይላል፤ ሔዋን ደግሞ ሰው ፈጠርኩ ትላለች!ዮሃንስ ሰየንጉሥ ናቡከደነፆር ግዛት እጅግ ሰፊ ከመሆኑ የተነሣ፣ ዐዋጅ ሲያወጣ ለሁሉም አገር ነው። “በመላው ዓለም ለምትኖሩ ሁሉ”…. በማለት ያውጃል።በመልካም መንፈስ የምስራች ዐዋጅ ሲያስነግር እንዲህ ይላል።“ከንጉሥ ናቡከደነፆር፣ በምድር ሁሉ ለሚኖሩ ሕዝቦች! ሰላም ይብዛላችሁ”…
Read 1085 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ባቢሎንን ከወደቀችበት አንስቼ ሕይወት ዘርቼባታለሁ።የፈራረሰውን ጠራርጌ ገንብቻታለሁ። ግርማዊነቷን እንደገናአጎናጽፌያታለሁ።አቻ የለሽ ገናና ዝናዋን አድሼላታለሁ…ይላል ናቡከደነፆር።ኩራቱ ናት - መናገሻይቱ ከተማ ታላቂቱ ባቢሎን። ናቡከደነፆር፣ ከቤተ መንግሥቱ ሰገነት ላይ ወጥቶ ታላቂቱን ከተማ ይቃኛል። በሕንጻዎቿ ከፍታ ይደነቃል። ሌላው ይቅር። በከተማዋ ዙሪያ የተሰሩት ግንቦችና በሮች ያስገርማሉ።በዚያ…
Read 567 times
Published in
ነፃ አስተያየት