ነፃ አስተያየት
ለአገራችን ለሕይወታችን የአገራችንና የዘመናችን “ቁጥር 1 አደጋ” ነው ሲባል፣… ለሁላችንም ነው። ለህይወታችን አደጋ ነው ሲባል ለነፍሳችንም ጭምር ነው። መፍትሄውስ?ለዘረኝነትና ለብሔር ብሔረሰብ ፖለቲካ መፍትሄ ካልተበጀለት፣ ሰላም የማግኘት እድል አይኖረንም።መቼም ሲጨንቅ ብቻ አይደለም፤ 3ሺ ዓመታት ወደኋላ ተመልሰን፣ ከሃይማኖት መጻሕፍት፣ መጽናኛ ምሳሌዎችን የምናጣቅሰው።…
Read 656 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 17 June 2023 00:00
ሐይማኖትንና ፖለቲካን፣… ቤተ እምነትንና ቤተ መንግስትን…የሚያቀላቅል አደጋ አለብን
Written by Administrator
የአደጋ እጥረት የለብንም። ግን እየጨመረ እንጂ እየቀነሰ አይደለም። በተለይ ደግሞ፣ ፖለቲካንና ሃይማኖትን የሚያቀላቅል የጥፋት መንገድ እየተባባሰ መጥቷል- ቁጥር 2 የአገራችን አደጋ ነው። ለመፍትሄ እንዲረዳን ልካቸውንና ድንበራቸውን ለማስመር ብሞክር ይሻላል።በአንድ በኩል ሲታይ፣ ፖለቲካና መንግሥት፣… ከሰው ክብር በታች ናቸው። ከፖለቲካ በፊት የሰው…
Read 503 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ፖለቲካ፣ በብዙ ውጣ ውረድ ቆስቁሰው ያቀጣጥሉታል። ከነደደ በኋላ ግን፣ ማጣፊያው ያጥራል። ዓይቱንና ልኩን ባናውቅበት ነው። በእርግጥ ብናውቅበት እንኳ፣ ዓይነቱ ተለይቶና ጠርቶ፣ ተመጥኖና ተለክቶ፣ ስራው ተጠናቅቆ ለምርቃት እንደግሳለን ማለት አይደለም። ጊዜ ይፈጃል። ግን ዓይነቱንና ልኩን ካወቅንበት፣ የወደፊት ራዕይ ይሆናል። የእለት ተእለት…
Read 1164 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 27 May 2023 17:05
ፒራሚዳዊ ዝርፊያና ቀጥተኛ የትስስር ግብይት -
Written by ኤፍሬም አሊ - የኛ መንደር) yegna.mender@gmail.com
መልከ ጥፉን በስም ይደግፉ! በሀገራችን ባለፉት ዓመታት ፒራሚዳዊ የንግድ መዋቅርን በመጠቀም እጅግ ጥቂቶች ብቻ የሚከብሩበት ነገር ግን ብዙሃንን የሚያራቆቱበት ህገወጥ የዝርፊያ ስርዓቶች ተግባራዊ ሆነው በስተመጨረሻም እንደ ጉም ተንነው ሲጠፉ ተመልክተናል። መሰረታቸውን በውጭ ያደረጉ እንደ ኩዌስት ኔት፣ ቲያንስ እና ፊያስ 777…
Read 1499 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“የኛ ጎራ” ለብቻው፣ በጨዋ ደንብ፣ ለእውነት በፅናት እንዲቆም መጠበቅ የዋህነት ነው ብሎ ያስባል-ብዙ ሰው፡፡ ስነ-ምግባርን ማክበር አያዋጣም ብሎ ይደመድማል። እጅን አጣጥፎ በዝምታ የጥቃት ሰለባ ለመሆን በፈቃደኝነት አንገትን እንደ መስጠት ይሆንበታል-ስነምግባርን ማክበር፡፡ ሽንፈትን መጋበዝና ለጠላት መመቸት እንደሆነ ያምናል፡፡ “መጥመም” ማለት፣… የአላማና…
Read 3333 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የብልፅግና አመራሮች የም/ቤት አባላትን “ም/ቤቱን ለቃችሁ ውጡ” እያሉ ነው ብፅግና ፓርቲ፤ በደቡብ ክልል ህዝብ ም/ቤት፣ የቁጫ ህዝብ ተወካዮች የሆኑ የም/ቤት አባላትን “ከም/ቤት አባልነት አሰርዣችኋለሁ” በማለትና ደብዳቤውን ለሚዲያ በማሰራጨት በቁጫ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ አመራሮችና አባላት ላይ የሰብአዊ የመብት ረገጣ እየፈጸመ ነው…
Read 679 times
Published in
ነፃ አስተያየት