ነፃ አስተያየት
“--እንሆ ነፍስና ውሃ እንኳ ሳይቀሩ እንዲያገለግሏቸው አድርገው ድካማቸውን ከቀድሞው ያቃልላሉ፡፡ በነፍስየሚዘወር ወፍጮና በውሃ የሚዘወር የዕንጨት መቁረጫ መጋዝ ያበጃሉ፡፡--” የሚበልጥ ብዙ ነገር ይገኛል፡፡ ነገር ግን እንደዚህ የሆነበት ምክንያት ምን እንደ ሆነ በዘመናት ብዛት ተረስቶ ኑሮ ሊቃውንት እየመረመሩ፣ የመሬቱ መልክ ልዩ ልዩ…
Read 592 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 04 February 2023 18:39
በተበጣጠሰ ሃሳብ ተበታትኖ መፍረስ አለ። ሕይወትን በሚያዋህድ ጥበብ መትረፍስ ይቻላል?
Written by ዮሃንስ ሰ
አንዳንዴ ከብዙ ጥረት በኋላ፣ የሰላም ንጉሥ ወይም የፍትሕ መንግሥት ይመጣና፣ ለሰዎች እፎይታን ይሰጣል። ከከተማ ወንበዴና ከወሮበላ፣ ከበረሃ ሽፍታና ከጨካኝ ወንጀለኛ፣ ከጭፍን አመፅና ከትርምስ የሚያድን ሕግና ሥርዓትን ይፈጥራል። ወይም ነባር ጅምሮችን ያፀናል፤ ያሻሽላል።አንዳንዴ ደግሞ፣ ሕግና ሥርዓትን የማስከበር ግዴታ የተሸከመ መንግሥት፣ በተቃራኒው…
Read 398 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በቅርቡ መስከረም ወር ላይ፣ ብዙ ተበዳሪዎች እዳቸውን እንዳልመለሱለት ገልፆ ነበር። 9.3 ቢሊዮን ብር ብድር ቀልጦ እንደቀረበት ተናግሯል በ2014 ሪፖርት።አሁንም ግን ብርድ እሰጣለሁ ብሏል - ለዚያውም ያለ ወለድ ያለ ማስያዣ። “ብር ይሰጣል አሉ” እየተባለ ሲነገርለት ከርሟል። የረዣዥሞቹ ሰልፎች ምስጢር ይሄው ነው።ተመስጌን…
Read 1005 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ሐምሌ 2000 ዓ.ም ላይ የአገሪቱ የገንዘብ ኖት፣ 35 ቢሊዮን ብር ነበር።ሐምሌ 2014 ዓ.ም ላይ የአገሪቱ የገንዘብ ኖት፣ ከ350 ቢሊዮን ብር በላይ ሆኗል።ጦርነትን የሚገታ መፍትሔ ሲሳካ ማየት አስደናቂ ተዓምር ነው- እጅግ የሚመሰገን።የዋጋ ንረትን የሚያረግብና የሚያስወግድ መፍትሔም እንደዚያው። የዋጋ ንረትን ማብረድና ማስወገድ…
Read 438 times
Published in
ነፃ አስተያየት
-”የሽግግር ፍትህ እውነቱን ለማውጣት፣ ተጎጂዎችን ለመካስ፣ ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ ወሳኝ ነው” የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ፣ ከእንግሊዝኛው “አዲስ ስታንዳርድ” ጋር ከሰሞኑ ባደረጉት ቃለምልልስ፣ በአገሪቱ በሚፈፀሙ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች ዙሪያ በስፋት አውግተዋል። የሽግግር ፍትህ አስፈላጊነትን በተመለከተ እንዲሁም…
Read 410 times
Published in
ነፃ አስተያየት
እምነትና እውቀት፣… መስማትና ስሌት።“እንደ እምነትህ ይሁንልህ”፣… “በእምነትሽ ድነሻል”፣… “በእምነትህ ተፈውሰሃል”፣… በማለት ደጋግሞ ይነግረናል። ሳያዩ የሚያምኑ ብጹዓን ናቸው እንደማለት ይመስላል። “ጭፍን እምነት” ማለት ነው? ሊሆንም ላይሆንም ይችላል።በእርግጥ፣ ዛሬ የማይታይ ነገር፣… በስራና በጥረት ነገ እውን እንደሚሆን በማመን ላይ የተመሰረተ ነው - ኑሯችን…
Read 685 times
Published in
ነፃ አስተያየት