ነፃ አስተያየት
• በተዓምረኛ መፍትሄ የምናገኘውን እፎይታ በመጠቀም፣ ለወደፊት የሚያዛልቁ ትክክለኛ መርሆችንና ፍሬያማ መንገዶችን ከፈጠርን፣ ያማረ ታሪክ መስራት እንችላለን። • በእሮሮ ብቻ ሕመሞችን መፈወስ የምንችል ከመሰለንስ? • ለአጣዳፊ አደጋዎች ሁልጊዜ ተዓምረኛ መፍትሔዎችን ለማግኘት የምንጠብቅ ከሆነስ? • “የችግርና የተዓምር ዑደት”፣ መጨረሻው እንደማያምር የሚያስተምር…
Read 2686 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የኢትዮጵያ የመከላከያ ቀን ባለፈው ጥቅምት 15 ቀን 2015 ዓ.ም ተከብሮ ውሏል። እለቱ የመከላከያ ቀን የሆነው ግርማዊ ዳግማዊ አፄ ምኒልክ ለመጀመሪያ ጊዜ እንደ አውሮፓ ስርዓት የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶችን ያቋቋሙበትና የመጀመሪያውን መከላከያ ሚኒስትር የሾሙበትን ቀን በማስታወስ ነው።ግርማዊ ቀዳማዊ አፄ ኃይለ ሥላሴና ከዚያም…
Read 8516 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“የሃይማኖታው መፅሐፍ ዋና ማጠንጠኛ ነው” የተባለለት የኦሪት ዘፀአት ትረካ፣ ምን ይነግረናል? ምንስ እንማርበታለን?ብዙ ሰዎች፣ የዛሬ ሃሳባቸውና ተግባራቸው ነገ ምን ዓይነት መዘዝ እንደሚያመጣባቸው ከወዲሁ ለማወቅ አይጥሩም። እንዲያውም እንደ ክህደት ይቆጥሩታል። እለታዊ የእልህና ጥላቻ ስሜቶችን በጭፍን ያራግባሉ።ወደ ተመኙት ቦታ ወደ ስኬት ከፍታ…
Read 2836 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ዶክተር ዐቢይ አህመድ መጋቢት 18 ቀን 2010 ዓ.ም የኢትዮጵያ መንግስት ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው በፓርላማ በተሾሙ ጊዜ፣ ለምክር ቤቱ አባላት ያደረጉት ንግግር በራዲዮና በቴሌቪዝን በተከታተለው ህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተወዳጅነትና ተቀባይነት አስገኝቶላቸዋል። ወጣቶች የእሳቸውን ፎቶ ይዘው የድጋፍ ሰልፍ ወጥተዋል።ጠ/ሚ ዐቢይ በአውሮፓና በአሜሪካ…
Read 8529 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የዘፈንና የግጥም ንባብ፣ ዜማና ከበሮ እየተምታታ ነው።- ሮፍናንን መተቸት፣ የዘመኑን ትውልድ መተቸት አይሆንም? “ሙዚቃ… የድምጽ እና የፀጥታ አንድነት ነው” የሚል ጽሁፍ ሲያዩ፣… “እንዴ! እውነትም!” ብለው የሚደነቁ ይኖራሉ።“እና ምን እንሁንልህ” ብለው የሚያላግጡና የሚዘባበቱም አይጠፉም። “እንዴት?” የሚል ጥያቄ የሚጭርባቸው ሰዎች መኖራቸውም አይቀርም።“እንደዚያ…
Read 2192 times
Published in
ነፃ አስተያየት
(የመጀመሪያው ዓለማቀፍ የኢንተርኔትና የስልክ ኩባንያ፣ “እግረ መንገድ” የተፈጠረ ኩባንያ ነው)ዮሃንስ ሰየኃያል መንግስታት ጦር ለወረራ ሲዘምት፣ ከቻለ በዋዜማው፣ ካልተሳካም ውሎ ሳያድር፣ ክንዱን የሚያሳርፍባቸው ኢላማዎች አሉ። የራዳር ጣቢያዎች፣ የአየር መከላከያ መሳሪያዎች፣ የጦር አውሮፕላን ማዕከላት፣… የማዘዣ እና የመገናኛ ተቋማት፣…የዋዜማና መባቻ ጥቃት በአንድ በኩል…
Read 842 times
Published in
ነፃ አስተያየት