ነፃ አስተያየት
የመንግስት ተቋማትን በሦስት ፈርጆች መተንተን ወይም በሦስት ማዕቀፎች ማጠቃለል የተለመደ ነው። የፖለቲካ “ሀሁ” ይሉታል። ሕግና ስርዓትን ማስፈን፣ መጠበቅና ማስከበር ነው - የመንግስት ስራ። ለዚህም፤ ሕግ አስከባሪ ወይም ሕግ አስፈፃሚ ተቋማት አሉ - ፖሊስና መከላከያ ሃይል በቅድሚያ ይጠቀሳሉ። ሌሎች ሚኒስቴር መስሪያ…
Read 1976 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ቁጥር ያልተማረ ሰው፣ ሁለት ብርና ሦስት ብርን መለየት አያቅተውም። በንግግርም በጽሑፍም በጭራሽ ስለ ቁጥር አይቶም ሰምቶም የማያውቅ ሠው፣… ጨርሶ ስለቁጥር፣ ቅንጣት አያውቅም ማለት አይደለም። በቀኝ በኩል ያሉት ሁለት ዛፎች፣ በግራ በኩል ካለው አንድ ዛፍ፣ የብዛት ልዩነት እንዳላቸው፣ በአይኑ በብረቱ ማየት…
Read 499 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• በጋዜጠኝነት፣ በዳኝነት፣ በእውቀትና በትምህርት ሦስት መሠረቶች። • እውነቱን እንነጋገር፤ ሙሉውን እውነት፣ እና እውነትን ብቻ! (ይሄ ለፍ/ቤት ምስክሮች ነው)። • Relevance,Completeness, Accuracy…(የጋዜጠኝነት መርሆች) ናቸው። ሃሳብንና ንግግርን፣ መረጃንና ትምህርትን፣ እንዴት እናስተናግዳለን? በአስተዋይነት፣ ከእውኑ ዓለም ጋር አመሳክረን እውነትነቱን ለማረጋገጥ፣ አነፃፅረንም ትክክልነቱን ለመገንዘብ…
Read 8233 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• ሦስቱ መሰረታዊ መብቶች (የሕይወት፣ የነፃነትና የንብረት)። • የኒውተን ሦስት የፊዚክስ ህጎች፤ • የአርስቶትል ሦስት የሃሳብ (የሎጂክ) ህጎች፣ • ሦስቱ የኢየሱስ እሴቶች- (እውነት፣ መንገድ፣ ሕይወት) • ሦስቱ የአየንራንድ እሴቶች- (አእምሮ፣ አላማ፣ የራስ ክብር)፣ ብዙ ነው። የኢትዮጵያ አዋቂዎች የሰውን ተፈጥሮ ሲገልጹ፣…
Read 1222 times
Published in
ነፃ አስተያየት
"--እንኳን መቶ ዓመት በሞላው በደል በዚህ ዓመትና ባለፉት ዓመታት አይናችን እያየ፣ ጆሮአችን እየሰማ ለተፈጸሙ ጥፋቶች ይቅርታ የሚጠይቅ፣ ተሳስቻለሁ የሚል ወገን ለማየት ተቸግረናል፡፡ ለጥፋቱ ምክንያት የሚደረድር እንጂ የሚፀፀት ሰው ወይም ቡድን ገጥሞን አያውቅም፡፡ --" በስም አራት፤ የትግራይ ህዝብ ነፃ አውጪ ግንባር…
Read 871 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በትግራይ ከጥቅምት 2013 እስከ ሰኔ 2013 የተፈጸሙ የሰብአዊ መብት ጥሰቶችን በተመለከተ የጋራ ምርመራ ያደረጉት የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብት ቢሮ፤ በወቅቱ ሁሉም የግጭቱ ተሳታፊ ሃይሎች መጠኑ የተለያየ የሰብአዊ መብት ጥሰቶችን መፈጸማቸውን አመልክተዋል።ተቋማቱ ለሳምንታት ሲያካሂዱ የነበረውን…
Read 7019 times
Published in
ነፃ አስተያየት