ነፃ አስተያየት
የወሎ ህዝብ በአማራ ክልል ስር በመሆኑ ምን አተረፈ? ወሎ ክልል ቢሆንስ? በቅድሚያ የአክብሮት ሰላምታዬን አቀርባለሁ፡፡ ይህንን ርእሰ ጉዳይ በተለይ ለብልጽግና ፓርቲ “ይድረስ” ማለቴ፣ የኢህአዴግ ወራሴ መንግስት በመሆን “የገዢነትን” መንበር የተረከበና ባለፉት 30 ዓመታት የነበሩትን ጥፋቶችም ሆነ ልማቶች አብሮ የወረሰ በመሆኑ፣…
Read 8258 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ትክክለኛ የሥነ ምግባር መርህ፣ ወዲህ ወዲያ የሚለመጥ የሚወላውል አይደለም። ሊያጣምሙት ሊጠመዝዙት ቢሞክሩ እሺ አይልም። እንደ ሰይፍ ስለት የጠራና የጠነከረ፣ ጥሩን ከመጥፎ የሚለይ፣ ፍፁም የማያሻማ፣ አስተማማኝ የብያኔ መስመር ነው። ኮስታራ ነው።ከሚዛን በፊት፣ ጥሩን ከመጥፎ፣ መብትን ከወንጀል የሚለይ ስለታማ መስመር ያስፈልጋል። የወንጀልን…
Read 9895 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 06 August 2022 13:09
እቴጌ ሰብለ ወንጌል - ግራኝን ያሸነፈች ጀግና
Written by (ከአብዱራህማን አህመዲን፤ የቀድሞ የፓርላማ አባል)
የእቴጌ ሰብለ ወንጌል መታሰቢያ ቴምብርባለፈው ሳምንት ባቀረብኩት መጣጥፍ የግራኝ አሕመድ ሚስት ስለነበረቺው ባቲያ ድል ወንበራ ማህፉዝ አጠር ያለ ማስታወሻ ማቅረቤ ይታወሳል፡፡ በዚያው ማስታወሻ ላይ የሀገራችን ሴቶች ከጥንት ጀምሮ በሀገራችን ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ባህላዊ ጉዳዮች ዙሪያ ያላቸው ተሳትፎ የላቀ እንደነበር ጠቅሻለሁ፡፡…
Read 3018 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አብዛኞቹ ባንኮች በ”ሰነድ ቀሻቢዎች” እየተጭበረበሩ ብድር ለማይገባቸው አካላት እየሰጡ ነው የሚሉት የፋይናንስ ባለሙያው አቶ ጥላሁን ግርማ አንጎ፤ ለዚህም ምክንያቱ የበርካታ ባንኮች የብድር አፈቃቀድና አሰጣጥ የሃገሪቱን የፋይንስ ስርዓትና ደንብ የተከተለ አለመሆኑ ነው ይላሉ። በተጭበረበሩ ሰነዶች ለማይገባቸው አካላት ከባንኮች ብድር እየተሰጠ መሆኑ…
Read 1320 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Tuesday, 02 August 2022 00:00
“እውነትንና እውቀትን” የሚያከብር ትምህርት (በኢትዮጵያ የነበረ፤ ዛሬ የጠፋብን)
Written by Administrator
በየዘመኑና በየአካባቢው፣ በተለያየ ቅርፅና መልክ የተተረከላት ንግሥተ ሳባ፣ በአይሁድ፣ በክርስትናና በእስልምና ሃይማኖታዊ መፃሕፍት ውስጥ የክብር ቦታ አግኝታለች።የሰዎችን ቀልብ የሚገዙና የሚያዝናኑ ኪነጥበባዊ ጽሑፎችም፣ የንግሥተ ሳባን ትረካ በበርካታ አገራት በሰፊው አስተዋውቀዋል።በእርግጥ፣ ትረካዎቹ ከየዘመኑ የፖለቲካ ልማዶችና ከሃይማኖታዊ ዝንባሌዎች ጋር እየተቆራኙ የተፃፉ በመሆናቸው፣ አንዱ…
Read 7629 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ሥነ ምግባር ጠፍቶብን፣… በፖለቲካውም፣ በሌላው፣ በሌላውም፣… ክፉ የጭካኔ ተግባር በዝቷል።አሳዛኙ ነገር፣ ለውንጀላ ከመሽቀዳደም፣ ወይም ይባስኑ የክፋት ፉክክር ላይ ከመጠመድ ውጭ፣ ሌላ ነገር ማሰብ አቅቶናል። ከሥነ ምግባር ርቀን ህሊናችን ስለተጋረደብን፣ መፍትሔ የማይታየን አቅመ ቢስ ሆነናል።“ሥነ ምግባር ማለት፣ ራስን መጉዳት ነው” የሚል…
Read 2160 times
Published in
ነፃ አስተያየት