ነፃ አስተያየት
ነባሩን አኗኗርና ያደጉበትን ባሕል ሸሽተው፣ ከነባሩ ሕግና ሥርዓት አምልጠው ከግብፅ ወጥተዋል - ሙሴና ተከታዮቹ። “ለውጥ” እያልን እንደዘበትና በዘፈቀደ ብዙ ጊዜ እናወራ የለ! ካወራን አይቀር፣ ክፉና ደጉን ለማገናዘብ፣ የሙሴ ትረካ ሳይጠቅመን አይቀርም። በእርግጥ፣ “ለውጥ” ማለት፣ የጠላነውን መቃወምና ማስወገድ ማለት ብቻ ይመስለናል-አብዛኞቻችን።…
Read 5813 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የመጋቢት 2010 ዓ.ም ለውጥ እንደባተ ሰሞን ነው፡፡ የትጥቅ ትግል ሲያካሂዱ ለዓመታት የዘለቁ የፖለቲካ ድርጅቶች መሳሪያቸውን አስቀምጠውና ሰላማዊ ትግል ለማድረግ ተስማምተው ወደ አገር ቤት የሚመለሱበት ጊዜ ነበር፡፡ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት የነበሩት አቶ ለማ መገርሳና በወቅቱ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር የነበሩት አቶ…
Read 6624 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“--በጦርነት የተጎዱ አካባቢዎችን ለማቋቋም መንግስት በሚያደርገው እንቅስቃሴ ሁሉ እርምጃውን ከፕሮፓጋንዳ ፍጆታ በራቀና ትክክለኛ ጉዳትን ባገናዘበ መንገድ ያደርገው ዘንድ ማሳሰብ እሻለሁ፡፡ ይበልጥ የማሳስበው ግን ስምምነቱን ወደ ተግባር ለማሻገር መንግስት ትንፋሽ አጥቶ ይሰራ ዘንድ ነው።” ላለፉት ሃምሳ ዘጠኝ ቀናት ያለ ማቋረጥ ሃያ…
Read 8935 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• በተዓምረኛ መፍትሄ የምናገኘውን እፎይታ በመጠቀም፣ ለወደፊት የሚያዛልቁ ትክክለኛ መርሆችንና ፍሬያማ መንገዶችን ከፈጠርን፣ ያማረ ታሪክ መስራት እንችላለን። • በእሮሮ ብቻ ሕመሞችን መፈወስ የምንችል ከመሰለንስ? • ለአጣዳፊ አደጋዎች ሁልጊዜ ተዓምረኛ መፍትሔዎችን ለማግኘት የምንጠብቅ ከሆነስ? • “የችግርና የተዓምር ዑደት”፣ መጨረሻው እንደማያምር የሚያስተምር…
Read 3103 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የኢትዮጵያ የመከላከያ ቀን ባለፈው ጥቅምት 15 ቀን 2015 ዓ.ም ተከብሮ ውሏል። እለቱ የመከላከያ ቀን የሆነው ግርማዊ ዳግማዊ አፄ ምኒልክ ለመጀመሪያ ጊዜ እንደ አውሮፓ ስርዓት የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶችን ያቋቋሙበትና የመጀመሪያውን መከላከያ ሚኒስትር የሾሙበትን ቀን በማስታወስ ነው።ግርማዊ ቀዳማዊ አፄ ኃይለ ሥላሴና ከዚያም…
Read 8875 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“የሃይማኖታው መፅሐፍ ዋና ማጠንጠኛ ነው” የተባለለት የኦሪት ዘፀአት ትረካ፣ ምን ይነግረናል? ምንስ እንማርበታለን?ብዙ ሰዎች፣ የዛሬ ሃሳባቸውና ተግባራቸው ነገ ምን ዓይነት መዘዝ እንደሚያመጣባቸው ከወዲሁ ለማወቅ አይጥሩም። እንዲያውም እንደ ክህደት ይቆጥሩታል። እለታዊ የእልህና ጥላቻ ስሜቶችን በጭፍን ያራግባሉ።ወደ ተመኙት ቦታ ወደ ስኬት ከፍታ…
Read 3193 times
Published in
ነፃ አስተያየት