ነፃ አስተያየት
ነገሩ የስራ ማስታወቂያ መሆኑ ነው። ለጋዜጣ የተዘጋጀው የማስታወቂያ ፅሁፍ እንዲህ ይላል። ለአደገኛ የምርምር ዘመቻ፣ ሰው እንፈልጋለን። ጉዞው የጣር እና የመከራ ነው። በሕይወት፣ በደህና መመለሳችን ያጠራጥራል። ክፍያው፣ እዚህ ግባ የሚሉት አይደለም። ትርፍ የለውም። ብርዱ መራራ ነው። ለረዥም ወራት በጨለማ የተዋጠ ነው።…
Read 9046 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Sunday, 22 August 2021 11:37
የኑሮ ውድነት፣ የዶላር ምንዛሬ ማሻቀብ፣ የሸቀጥ ዋጋ መናር፣ የምርት መቀዛቀዝ…..
Written by Administrator
የሸቀጦችና የአገልግቶች ዋጋ በከፍተኛ መጠን በመናሩ በተለይ የከተማ ነዋሪዎች እጅግ ለከፋ የኑሮ ውድነት ተጋልጠዋል። ለመሆኑ የዋጋ ንረትና የኑሮ ውድነት መንስኤው ምንድን ነው? መፍትሄውስ? የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ ከኢኮኖሚው ባለሙያና የፖለቲካ ተንታኙ አቶ ሙሼ ሰሙ ጋር ተከታዩን ቆይታ አድርጓል። በአጭር…
Read 1956 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ኢትዮጵያ እስከ 1966 ዓ.ም ማብቂያ ድረስ ባላባታዊ ስርዓት የምትከተል፣ በንጉሠ ነገሥት የምትመራ አገር ነበረች። በዘውዱ አገዛዝ ስር የምትገኘውን ኢትዮጵያ፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ የነበረው ዋለልኝ መኮንን “የብሔረሰቦች ጥያቄ” በሚል ርዕስ ባቀረበው ጽሑፍ፤ “የብሔረሰቦች እስር ቤት” ሲል ፈረጃት። ከዚህ ፍረጃ በመነሳትም…
Read 9026 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• ሦስቱም ግለሰቦች፤ ከ20 ዓመታት ልፋትና ውጣውረድ በኋላ የህዋ ጌትነታቸውን እያስመሰከሩ ነግሰዋል- ሃያላን መንግስታት ያልቻሉትን ነገር እየሰሩ፣ አዲስ የሰው ልጅ ታሪክ በግለሰቦች ስኬት አድምቀው እየጻፉ ነው። •ሦስቱም በየፊናቸው በቅርበት የሚያውቁት አርአያ አላቸው። የኢሎን ሞስክ አያት በባለ አንድ ሞተር የግል አውሮፕላን…
Read 2350 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ጥቅምት 24 ቀን 2013 በትግራይ በተቀሰቀሰውና ላለፉት 10 ወራት በዘለቀው ጦርነት፣ እስካሁን በተለያዩ አለማቀፍ ተቋማት ጭምር በተረጋገጡ መረጃዎች፣ 2 ሺ ያህል ንጹኃን ዜጎች በህወኃት ሃይል ተገድለዋል፡፡የአማራ ማንነት ጥያቄ ለዘመናት ሲነሳበት በነበረው ወልቃይት ጠገዴ በኩል በማይካድራ ከተማ ጥቅምት 30 ቀን 2013…
Read 3147 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ማስፈንጠሪያሽብርተኛው የሕወሓት ቡድን፣ አፈር ልሶ ተነስቶ፣ መጠነ ሰፊ ጥቃት በመክፈት፤ ለዜጎች ሞትና መፈናቀል መንስኤ መሆን ከጀመረ፣ ሰነበተ፡፡ ከማእከላዊው መንግሥት ጋር የሚተካከል ወታደራዊ ቁመናን ይዞ፤ ሦስት ሳምንት በቅጡ እንኳን መገዳደር ሳይችል፣ አከርካሪውን የተሰበረው ድርጅት፣ እንዴት ዳግም የሥጋት ምንጭ ሊሆን እንደቻለ ለብዙዎች…
Read 11925 times
Published in
ነፃ አስተያየት