ነፃ አስተያየት
“ተቃዋሚዎች በካቢኔው መካተታቸው ጥቅም የለውም” (አቶ ሙላቱ ገመቹ፤ የኦፌኮ ም/ሊቀመንበር) “አዲሱ የመንግስት አካሄ የሚበረታታ ነው (ዶ/ር ሰይፈስላሴ አያሌው፤ የእናት ፓርቲ ም/ሊቀመንበር) መስከረም 24 ቀን 2014 ዓ.ም የተቋቋመው የፌደራል መንግስት፤ ዶ/ር ዐቢይ አህመድን በጠቅላይ ሚኒስትርነት የሰየመ ሲሆን አቶ ታገሰ ጫፎ አፈጉባኤ፣…
Read 631 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ሃያ ሁለት ሚኒስትሮችን በመሾምና ካቢኒያቸውን በማቋቋም አዲሱን የአምስት ዓመት የስልጣን ዘመናቸውን ጀምረዋል፡፡ ባለፉት ሶስት ዓመታት የስልጣን ዘመናቸው የተሰሩ ስህተቶች የማይደገሙበት፣ እንደ ተመኙትም በሃገራችን ኢትዮጵያ አዲስ የታሪክ ምዕራፍ የሚከፈትበትና የሚቀጥልበት እንዲሆንላቸው ከልብ እመኛለሁ፡፡ተሿሚ ሚኒስትሮች ሌብነትንና ልመናን የሚጠየፉ፣…
Read 496 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የባቢሎን ቋንቋ የተበተነው ወደኛ ነው?“ምድርም ሁሉ፣ በአንድ ቋንቋና በአንድ ንግግር ነበረች። ከምስራቅም ተነስተው በሄዱ ጊዜ፣ በሰናዖር ድምር፣ አንድ ሜዳ አገኙ። በዚያም ተቀመጡ። እርስበርሳቸውም፣ ኑ ጠብ እንስራ፤ በእሳትም እንተኩሰው ተባባሉ። ጠቡም እንደ ድንጋይ ሆነላቸው።”…ትረካው፤ በዚህች አጭር ገለፃ፣ የጥንቱን ታሪክ ይዘጋል። የአዲስ…
Read 561 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አዲስ አበባን ራስ ገዝ የማድረግ አላማ አንግቦ የሚንቀሳቀሰው ባልደራስ ለእውነተኛና ለዲሞክራሲ ፓርቲ በ6ኛው አገራዊ ምርጫ ውጤት አልቀናውም። የአዲስ አበባን ም/ቤት ሙሉ በሙሉ ያሸነፈው ብልጽግና ፓርቲ እንደሆነ ይታወቃል። ከሰሞኑ ወ/ሮ አዳነች አበቤን ከንቲባ አድርጎ በሰየመው አዲሱ የአዲስ አበባ አስተዳደር ምስረታ ላይ…
Read 12033 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• የቀልድ መንታ ገፅታና “ፎርሙላ” - አርተር ኮስለር ይናገራል። “GC” ማለት ምንድነው? ድምፅ መቅረጫውን ቀስሮ፣ የምረቃ ግቢ ውስጥ እየዞረ ይጠይቃል። የዋህ ተመራቂ ወጣቶች፣ ምንም ሳይጠረጥሩ፣ መልስ ይሰጣሉ። ለነገሩ፣ በየዋህነት አይደለም። የምረቃ ቀን ማለት፣ መልካም መንፈስን የሚያላብስና የቅንነት ስሜትን የሚያበዛ ብሩህ…
Read 9259 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የገንዘብ አቅም የሌላቸውና ተሯሩጠው ሰርተው ማደር የሚፈልጉ እመጫት እናቶች፣ ልጆቻቸውን ተቀብሎ በመንከባከብና መሰረታዊ ትምህርቶችን እንዲያገኙ በማድረግ የሚያቆይና ከክፍያ ነጻ የህጻናት ማቆያ አገልግሎት የሚሰጥ ድርጅት መኖሩን ሰማንና ወደ ስፍራው አቀናን። ድርጅቱ ካሌብ ፋውንዴሽን ይባላል። ኮተቤ መሳለሚያ አካባቢ የሚገኘው ይኸው ድርጅት፤ ገና…
Read 721 times
Published in
ነፃ አስተያየት