ነፃ አስተያየት
ከጦርነቱ ጋር በተያያዘ ለወሎ አካባቢ በፌደራሉም ሆነ በክልሉ መንግስት የተሰጠው ትኩረት አነስተኛ ነው የሚሉ ቅሬታዎች ይነሳሉ፡፡ እናንተ ወደ አካባቢው ከተንቀሳቀሳችሁ በኋላ ሁኔታውን እንዴት ገመገማችሁት? ወሎ በአሁኑ ወቅት በምን ሁኔታ ላይ ነው ያለው?አሁን ባለው ሁኔታ የአሸባሪው ህወሓት ታጣቂዎች ሶስት አካባቢዎች ላይ…
Read 1262 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ዛሬ የሚጠናቀቀው 2013 ዓ.ም ለኢትዮጵያውያን የመከራም የስኬትም ዘመን ሆኖ ማለፉ ይታወቃል፡፡ ዘመኑ አገሪቱ እንደ አገር መቀጠል እንዳትችል የሚገዳደሯት በርካታ ችግሮችና መሰናክሎችን የተጋፈጠችበትና በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎችን በጦርነት በግጭትና ተፈጥሮአዊ አደጋዎች ያጣችበት፣ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዜጎች ለስደት የተዳረጉበት ነበር። በሌላ በኩል፤ አገሪቱ ከውስጥና…
Read 477 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አንዳንዱ ሰው፣ ምንም ትርፍ ላያገኝበት፣ ከሞባይል ጌም ጋር እልህ ይያያዛል። ልላው ደግሞ፣ የስፖርት ሊጎችን እንደሱስ ይከታተላል። በድርሰትና በድራማ መመሰጥስ? ለዓመት በዓል ጠብ እርግፍ ማለትስ? ምን ትርፍ ያመጣለታል?ሰው በአካልና በእንጀራ ብቻ አይኖርም። መንፈሳዊም ነው - ሰው ማለት። የስፖርት ውድድር፣ ልብወለድ ድርሰት፣…
Read 12244 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ከሁለት ዓመት በፊት በወጣ አንድ ሪፖርት፣ በአማራ ክልል ከአንድ ሺህ በላይ የዳስና የዛፍ ስር ትምህርት ቤቶች እንዳሉ ተገልጧል። በዚሁ ጊዜ ውስጥ በትግራይም በርካታ የዳስ ትምህርት ቤቶች እንደነበሩ መነገሩን አስታውሳለሁ። ይህ ሪፖርት ካሳሰባቸውና ካሳዘናቸው ሰዎች አንዱ አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴ፣ በራሱ ወጪ…
Read 9345 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ለክፉም ለደጉም ነው-ነገሩ። ሽግሽግ፣ የሽግግር ሁሉ ምልክት ነው - ለስኬትም ለውድቀትም፣ ለመደላደልም ለመፈናቀልም፣ ለስርዓትም ለስርዓት አልበኝነትም።ጥቃቅኗን ሽግሽግ ልብ ካላልናት፣ እርምጃችን ወደ ከፍታ ይሁን ወደ ዝቅታ፣ ክፉውንና ደጉን መለየት ይሳነናል። መልካም ሽግግር ያመልጠናል። መጥፎ ሽግግር፣ ይገጥመናል። ዱብዳ ይሆንብናል። ምልክቶቹን ካወቅን ግን…
Read 2029 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ለክፉም ለደጉም ነው-ነገሩ። ሽግሽግ፣ የሽግግር ሁሉ ምልክት ነው - ለስኬትም ለውድቀትም፣ ለመደላደልም ለመፈናቀልም፣ ለስርዓትም ለስርዓት አልበኝነትም።ጥቃቅኗን ሽግሽግ ልብ ካላልናት፣ እርምጃችን ወደ ከፍታ ይሁን ወደ ዝቅታ፣ ክፉውንና ደጉን መለየት ይሳነናል። መልካም ሽግግር ያመልጠናል። መጥፎ ሽግግር፣ ይገጥመናል። ዱብዳ ይሆንብናል። ምልክቶቹን ካወቅን ግን…
Read 438 times
Published in
ነፃ አስተያየት