ነፃ አስተያየት
• ‘ግድብ-መስኖ አትስሩ’ የሚል ዘመቻ፣ እና ተመፅዋች ረሃብተኛ1. ከሃያ የዓለማችን ድሃ አገራት አንዷ!በየዓመቱ 10 ሚ. ችግረኞች፣ እርዳታና ድጎማ ይቀበላሉ።ዘንድሮ ግን፣ የተረጂዎቹ ቁጥር ወደ 15 ሚሊዮን ጨምሯል።2. አስቸኳይና የሚያዛልቁ መፍትሄዎች!የለጋሾች እርዳታ እንዲዳረስ በጥንቃቄና በፍጥነት መስራት።ግድብና መስኖ፣ ‘የሞት ሽረት’ ጉዳይ እንደሆኑ መገንዘብ።…
Read 3170 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ድርቅ ባይኖርም በየቀኑ፣ከ500 በላይ ሕፃናት ይሞታሉ በኢትዮጵያ የረሃብ አደጋ ላይ ያተኮረው የቢቢሲ ዘገባ፣ ይሄውና ብዙዎችን እያወዛገበ ሁለተኛ ሳምንቱን ይዟል። የጋዜጠኛውን ዘገባ፣ በአድናቆት የሚያሞግሱ በርካታ ሰዎች፣ ‘መንግስት፣ የረሃብ አደጋውን ችላ ብሏል፤ መረጃም ደብቋል’ በማለት መራራ ትችት አውርደውበታል።መንግስት በበኩሉ፣ በቢቢሲ ዘገባ ተቆጥቶ፣…
Read 5860 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• ሶስት ግለሰቦች ተጠያቂዎች ሆነዋል፡፡ የስራ አስፈፃሚው አቶ ዮሴፍ ተስፋዬ ከሃላፊነትሲታገዱ ሁለቱ ሰራተኞች የጽሕፈት ቤት ኃላፊው ዘሪሁን ቢያድግልኝና፣ የአይቲባለሙያዋ ዘውድነሽ ይርዳው ደግሞ ተባርረዋል፡፡• ከስራ አስፈፃሚው አባላት አንዱ ይቅርታ ሲጠይቁ፤ ፕሬዝዳንቱና ሌሎቹ አመንትተዋል• ጠቅላላ ጉባዔ እንደማይጠራም ተገልጿል፡፡ በኢትዮጵያ ሴቶች እግር ኳስ…
Read 4368 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አዲስ አድማስ ጋዜጣ ባለፈው ቅዳሜ ጥቅምት 20 ባወጣው እትሙ፤ ‹‹ህልምና ኑሮ ሲምታታ እንዲህ ነው - ከእውነት ዓለም ጋር የተላተመው የጤና ኢንሹራንስ!›› በሚል ርዕስ ዮሐንስ ሰ. የተባሉ ጸሃፊ አንድ ጽሁፍ ለንባብ አቅርበው ነበር፡፡ ጸሃፊው የጤና ኢንሹራንስ ጉዳይ አብከንክኗቸው፣ ተግባራዊነቱ ላይ ጽልመትና…
Read 4424 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ከእውነት አለም ጋር የተላተመው የጤና ኢንሹራንስ! የቤተሰብዎን ጤንነት፣ (ጥርስ ከማስተከል በቀር...) ሁሉም አይነት ምርመራ፣ ህክምናና መድሃኒት ያገኛሉ - በነፃ ወይም ደግሞ፣ ከ25 ብር ባልበለጠ የወር መዋጮ። ይሄን ይመስላል፤ በመንግስት የተጀመረው አስደናቂ የጤና ኢንሹራንስ።ምን እንደማለት መሰላችሁ?የወር አስቤዛ፣ የቤት ኪራይ፣ ልብስና የቤት…
Read 5732 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ጠቅላላ የመንግስት ብድር፣ ወደ 700 ቢሊዮን ብር ገደማ ሆኗል!• በ2002 ዓ.ም፣ የውጭ ብድር፣ 5.6 ቢሊዮን ዶላር አካባቢ ነበር።• አሁን፣ የውጭ ብድር፡ ከሁለት እጥፍ በላይ ጨምሯል - 19 ቢሊዮን ዶላር።• በ2002 ዓ.ም፣ ለውጭ እዳ 111 ሚ.ዶ ተከፍሏል (ባሁኑ ምንዛሬ 2.3ቢ. ብር)።•…
Read 7931 times
Published in
ነፃ አስተያየት