ነፃ አስተያየት
የነጋዴ ስራ፤ የተወደዱ ነገሮችን እየፈለገ ዋጋቸው እንዲቀንስ ማድረግ ነው “የነጋዴ ስራ፤ የተወደዱ ነገሮችን እያፈላለፈገና እያሰሰ ዋጋቸው እንዲቀንስ ማድረግ ነው” ብሎ መናገር ለፈተና ያጋልጣል። ለምን እንደሆነ የምታውቁ ይመስለኛል። ሰዎች ብዙ፤ እንዲህ አይነትቱ አባባል፤ “ጨርሶ የማይታመን ቅዠት ነው” ብለው ያስባሉ። “ያስባሉ” ከማለት…
Read 4589 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ኮ.ል አጥናፉ አባተ ይቅርታ አልጠየቀም። “ከዚያ በኋላ አላየሁትም” “ጄነራል አማን አምዶም ለ60 ባለስልጣናት መገደል ምክንያት ሆነዋል” በኢትዮጵያ ረዥም ታሪክ ውስጥ፤ ስልጣን የሚመነጨው ከህዝብ ሳይሆን ከጠመንጃ ወይም ከሃይል እንደነበረ በመጥቀስ የአፄ ሃይለስላሴን መንግስት ይኮንናሉ - ኮ.ል መንግስቱ ሃይለማሪያም (አዲስ ያሳተሙት መፅሃፍ…
Read 5888 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ኢትዮጵያ፤ “አፈና ከገነነባቸው 50 አገራት አንዷ ነች” - ኢአይዩ “የጭቆና አገር ለመሆን አፋፍ ላይ ደርሳለች” ሄሪቴጅ ፋውንዴሽን “ነፃነት በእጅጉ ከተሸረሸረባቸው 5 አገራት አንዷ ነች” ፍሪደም ሃውስ መንግስት፤ የምንመኘውን ያህል አሟልቶ፤ የዜጎችን ነፃነት ባያከብር እንኳ፤ ቢያንስ ቢያንስ በታጋሽነትና በመቻቻል መንፈስ ትችቶችን…
Read 3654 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ተቃዋሚዎች “ደካማ” ናቸው ቢባልም ህገ-መንግስታዊ መብታቸው ሊከበር ይገባል ከሁለት ሳምንት በፊት የአቶ በረከት ስምኦን መጽሐፍ በሆነው “የሁለት ምርጫ ወጐች” ላይ ያቀረብኩትን አስተያየታዊ ጽሑፍ አንብቤዋለሁ ያሉት አብዲ.መ የተባሉ ግለሰብ ባለፈው ቅዳሜ “ቻይናው ኢህአዴግ ስንት ዓመት ይኖራል?” የሚል ምላሽ አስነብበውናል፡፡ “የአላዛር ኬ.…
Read 3029 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የአገራችን ፓርቲዎች መመሳሰል እንደመንትዮች ነው “ከ80 ሚሊዮን ህዝብ ውስጥ፤ ብልህነትና ብቃት የያዙ ዜጎች ሊጠፉ አይችሉም” የምንል ከሆነ ደግሞ፤ ዋናው ችግር የነፃነት እጦት ነው ወደሚል መደምደሚያ መሄድ ሊኖርብን ነው። በሌላ አነጋገር፤ ጠንካራ ተቃዋሚ ፓርቲ ከሌለ፤ ሰበቡ ሌላ ሊሆን አይችልም - አንድም…
Read 3073 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የተቃዋሚ ፓርቲዎቻችን ጊዜ በጣም ገና ነው አቶ በረከት ስምኦን መልሱን በመጽሃፋቸው ቢነግሩን ምን ይገርማል? የአቶ አላዛር ኬ. ጽሁፍ የዋህ ይመስላል ይሄን ጽሑፍ ለማዘጋጀት “እንደ አጣዳፊ” ሰበብ ያገለገለኝ ሳምንት በዚሁ ጋዜጣ አላዛር ኬ. የተባለ ጸሃፊ ያስነበቡን “ኢህአዴግ ተአምረኛው የአላዲን ፋኖስ!” የሚል…
Read 3175 times
Published in
ነፃ አስተያየት