Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ነፃ አስተያየት

Rate this item
(0 votes)
ታዋቂ የአሜሪካ የኮሚክ መፅሃፍት ጀብደኛ ገፀባህርያትን ባሰባሰበ ቡድን የተሰራው “ዘ አቬንጀርስ” እንደተጠበቀው በገቢ ስኬታማ እየሆነ መምጣቱን ዘ ሆሊውድ ሪፖርተርስ አስታወቀ፡፡ ፊልሙ ለእይታ በበቃ ሁለት ሳምንት ውስጥ በቀረበባቸው 39 አገራት በአጠቃላይ 208 ሚሊዮን ዶላር ገቢ ማስገባት ችሏል፡፡ ፊልሙ በሰሜን አሜሪካ ዛሬና…
Rate this item
(1 Vote)
መንግስት፤ በየገጠሩ በርካታ ሚሊዬነሮች እየተፈጠሩ እንደሆነ ይናገራል። ከብት የሌላቸው የገጠር ቤተሰቦች፣ ቁጥራቸው በ18% ጨምሯል (በ4 አመት) የበግ፣ የፍየልና የዶሮ ቁጥር፤ የእንቁላል፣ የወተትና የማር ምርት ከምናው ያንሳል መንግስት፤ በየከተማው የስርጭት እንጂ የምርትና የአቅርቦት ችግር የለም ይላል። የስኳር ሽያጭ፤ የሲሚንቶ ፍጆታና የአገር…
Sunday, 06 May 2012 14:04

“እንደገና ስኳር እንደገና”

Written by
Rate this item
(0 votes)
ልጅ እያለሁ ከማስታውሰው እና ከማውቀው ልጀምር፡፡ እቤታችን የቀበሌያች ቁጥር የተፃፈበት የቀበሌ የሸማቾች ካርድ ነበረን፡፡ በዚሁ ካርድም፣ በየወሩ ከቀበሌ በቤተሰaባችን ቁጥር ልክ በኪሎም ሆነ በሊትር ከሚሰፈረው አንድ፣ አንድ እየለካ ወር ጠብቆ፣ አሰልፎ መንግስት የቀበሌው ነዋሪነታችንን ድርጎ ይሰጠን ነበር፡፡ እኔን ደስ የሚለኝ…
Saturday, 28 April 2012 14:52

ወርቃማው ሕግ

Written by
Rate this item
(0 votes)
“ራሱን የሚያከብርና የሚወድ ለሌሎች የሚተርፍ ፍቅር ይኖረዋል” በዓለም ላይ ባሉ አገራትና ሕዝቦች ውስጥ ከሚገኙ ሃይማኖታዊ አስተሳሰቦች ተመርጠው “ወርቃማው ሕግ” የተሰኙት አባባሎች ሠላምና መግባባት በምድር ላይ ለማስፈን እንደሚጠቅሙ ስለታመነበት የወርቃማው ሕግ ቀን በየዓመቱ ይከበራል፡፡ “ተለውጦ ማየት የምንሻው ዓለም ለውጡ የሚጀምረው ከራስ…
Rate this item
(0 votes)
በየወሩ አንድ ቢሊዮን ዶላር ኪሳራ እየደረሰበት የሚገኘው የአሜሪካ ፖስታ አገልግሎት፤ በሺ የሚቆጠሩ ፖስታ ቤቶችን ለመዝጋት ያወጣው እቅድ እንቅፋት ገጥሞታል። ንብረትነቱ የመንግስት የሆነው የፖስታ ድርጅት፤ ኪሳራውን ለመቀነስ 3700 ፖስታ ቤቶችን እንዲሁም 250 ዋና ማእከላትን ለመዝጋት እቅድ አውጥቷል። የአሜሪካ ፖስታ ድርጅት ከ220…
Saturday, 28 April 2012 12:32

ችሎት

Written by
Rate this item
(0 votes)
ዜጐች በከሳሽነትም ይሁን በተከሳሽነት ወይም ደግሞ በምስክርነት ፍ/ቤት የሚቀርቡበት አጋጣሚ ሊፈጠር ይችላል፡፡ በተለይ ተከሳሽ ሆነው ሲቀርቡ ስለ ፍ/ቤቱ አሰራርና ሂደት እንዲሁም ስለ አጠቃላይ ህጉ መጠነኛ ግንዛቤ ከሌላቸው አለመግባባት የሚከሰቱባቸው ሰፊ ክፍተቶች ይፈጠራሉ፡፡ በአንድ ወቅት አንድ ዳኛ የገጠማቸውን ሲነግሩኝ፤ ተከሳሽ አባወራ…