ነፃ አስተያየት
ኢህአዴግ ተስፋ ከሚያስቆርጥ ንግግሩ በስተቀር ልማቱን ያለማቋረጡ ደስ ብሎኛል፡፡ አንዳንዱ ተቃዋሚ ለራሱ ከርስ የሚታገል ስለሆነ እርሱ ፎቅ ካልሰራ፣ ዙፋን ላይ ካልተፈናጠጠ፣ ልማት የለም ብሎ ያማርራል፡፡ መንገድ ይሰራ ጥሩ ነው፤ የሃገር መልክ ነው፡፡ ለኢኮኖሚ እድገት ወሳኝ ነው፡፡ መብራት ሃይል ይጨምር፤ ሃብት…
Read 3086 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 06 October 2012 13:46
ግልጽ ምላሽለአቶ ፃድቃን ገ/ትንሳይ (ሌ/ጄኔራል)
Written by ከኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት አባላት አንዱ
ከዚህ ይልቅ ጡረተኛው ጄኔራል መኮንን በምልልሳቸው ላይ ያጎሏቸው ነገሮች ሁለት ናቸው። አንደኛው ከኤታማዦር ሹምነት ሲነሱ ስህተት እንደተሰራባቸው፣ ዋና ዋና ውጊያዎችን እንደመሩ በማስመሰል የተናገሩት አባባል ሲሆን፣ ሁለተኛው ደግሞ አቶ መለስ እንጂ እርሳቸው ስልጣን እንደማይወዱ ያወጉት የውሸት ክምር ነው።ዕለተ ቅዳሜ ተሲያት ላይ፡፡…
Read 4698 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 06 October 2012 13:34
የፍቅር ቀን ሽርሽር፣ የአመት በዓል ድግስ፣ የኦሎምፒክ ውድድርና ልብወለድ መፅሐፍ... ዘመዳሞች ናቸው
Written by መልካሙ ተክሌ melkamutekle@gmail.com
ላይ ላዩን ስናስብባቸው፣ “ጥቅም” የሌላቸው ይመስላሉ - (“Art for Art’s Sake” እንደሚባለው) በተግባር ሲታዩ፤ የሚያጓጉና የሚያስደስቱ ይሆኑብናል - (በፕሪሜር ሊግ ወይም በሆሊውድ ፊልም እንረካለን) “ጥቅም” የማያስገኙ፤ “እርካታ”ን ግን የሚሰጡ - (ይህን እንቆቅልሽ ስንፈታ ነው ምንነታቸውን የምናውቀው) ግን፤ ትልቅ ጥቅም አላቸው፤…
Read 5336 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ምንም ጣጣ ሣላበዛ፣ የወጌን ርዕሠ ጉዳይ ልንገራችሁ፤ ከትላንት በስቲያ ማለትም፣ በዕለተ ሀሙስ፣ መስከረም 17 ቀን 2005 ዓ.ም ስለተከበረው የመስቀል በዓል እንዳይመስላችሁ፤ በዚሁ ዕለት በሒልተን ሆቴል ስለተካሄደ የቴዲ ሠርግ ላወጋችሁ ነው፡፡ እናሣ ታዲያ፣ “ሠርግ የዘፋኝም ሆነ የንጉሥ ያው ሠርግ ነው፤ ባታወጋን…
Read 6768 times
Published in
ነፃ አስተያየት
እንደ ፈንዲሻ የፈኩ፣እንደ ተራራ ሰማይ የተናከሱ ምናብ-ወለድ የጥበብ ስራዎች ብቻ ሳይሆኑ፣ ለሰስ ያሉ እውነቶች፣ፈርጣማ ሂሶችም ወደ አደባባይ ሲደርሱ የምናገኘው የእውነትና ውበት ማማ አለ፡፡ስለዚህም ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ከፈጠራ ጽሁፎች በተጨማሪ የህትመቱን አደባባይ የሞሉትን መጽሃፍት የማያቸው በጥሩ ጎኑ ነው፡፡ደግሞም የታላላቅ ሰዎች ግለ…
Read 2516 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ሕገ-መንግስታዊ መብቶቻችን እንዲከበሩና በተግባር እንዲውሉ ስንጮህ ኖረን ዛሬ ሰሚ ጆሮ በማግኝታችን ጥሪው የሚወደስ ነው፡፡ ይህም ሆኖ ጅማሮው እንዳይደናቀፍ የዴሞክራሲ ጠላቶች ጆሮ ይደፈን በሚል መፈክር ሁሉን ዘግቶ ወደ እንቅስቃሴ መሸጋገር ግን የተሟላ መፍትሔ ነው ብዬ አላምንም፡፡ኢህአዴግም ሆነ ተቃዋሚዎችን ጨምሮ መላው ሕብረተሰብ…
Read 3531 times
Published in
ነፃ አስተያየት