Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ህብረተሰብ

Rate this item
(0 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ለጿሚዎች…ጾሙ ተጋመሰ አይደል! ‘እውነተኛው ጾማችን’ ከጀመረ የከራረመ ቢሆንም… እንዲሁ ለአእምሯችን ‘ተጋመሰ’ ማለት አሪፍ አይደል! (በየኃይማኖት ተቋማቶቻችን ገብቶ ወገን ከወገን የሚያናከሰውን ጋኔን አንድዬ እስከወዲያኛው ያስወግድልንማ! ኽረ… በዚህ በሰለጠነ ዘመን፣ ስንት ራስ ምታት ጠፍሮ በያዘን ዘመን እንዲህ አይነት መካረሮች ደስ…
Rate this item
(0 votes)
“ዝምታ ወርቅ አይደለም!” “ስጦታ ሰጥተህ ካልረሳኸው ስጦታ አይደለም!” “ይሄን ያህል ዓመት እኔ ስሸከምህ ነበር፡፡ እስቲ ደሞ ዛሬ አንተ ተሸከመኝ” የቅዱስ ላሊበላ አብያተ ክርስቲያናት ታሪክ ተገልጦ የማያልቅ የአለት ገፅ ነው፤ የቋጥኝ ምዕራፍ ነው ብለናል፡፡ ማሠሪያው ፅኑ ማተብ፣ የማይበጠስ ክር ነውም ብለናል፡፡…
Rate this item
(2 votes)
አዲስ አበባ የምር ናፍቃኛለች፡፡ ልክ ፍቅረኛውን ፒያሣ መሀሙድ ጋር እንደቀጠረ ጐረምሳ፡፡ እኔ አዋሳ ነው ያለሁት፡፡ አዋሳ ደግሞ ሙቀት አለ፡፡ ሙቀት ስላችሁ የፀሐይ እንዳይመስላችሁ፡፡ የመሬት ሙስና የወለደው የፖለቲካ ሙቀት እንጂ፡፡ እሳት እንደነካው ፌስታል አንጀት የሚያኮማትር ትኩሳት! እንጨት እንደወጋው የፊት ቁስል ሆድ…
Rate this item
(0 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ከስንት ጊዜ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የኳስ ግጥሚያ ናፈቀኝማ! ስሙኝማ…ነገ ምናልባት የብሔራዊ ቡድናችንን ሜሲ እናገኝ ይሆናል…! (ልክ ኮለምበስ አሜሪካን አገኘ እንደተባለው ቂ…ቂ…ቂ…) እኔ የምለው…እስቲ ከጀመርነው አይቀር እነእንትና ደግሞ ቢሮ ቁጭ ብለው ‘ውሳኔ የሚያስተላልፉበት ጨዋታ’ ይዘጋጅልንማ! ልክ ነዋ…የቸገረንን የምናውቀው እኛ!…
Rate this item
(0 votes)
አዲስ አበባን ጨምሮ በአገሪቱ ያሉ ሁሉም የክልል፣ የዞንና የወረዳ ከተሞች ማለት ይቻላል፣ ለመጠጥ ለአካባቢና ለግል ጤና አጠባበቅ የሚያውሉት በቂ የንፁህ ውሃ አቅርቦት የላቸውም፡፡ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ የአዲስ አበባ ከተማ የውሃ አቅርቦት 73 በመቶ እንደነበር የከተማዋ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ባለሥልጣን…
Rate this item
(0 votes)
ናውሩዝ የኢትዮጵያ ባሃኢዎችና የመላው ዓለም ባሃኢዎች የደሥታ ቀን ወይም ፊስት ነው፡፡ ባለፈው ማክሠኞ መጋቢት 12 ቀን 2004 ዓ.ም ናውሩዝ በመላው ኢትዮጵያና በመላው ዓለም ባሃኢዎች ዘንድ ከፍ ባለ ድምቀት ተከብሮ ውሎአል፡፡ በባሃኢ እምነት (Bahaai Faith) የዘመን አቆጣጠር (Calendar) በዓመት ውስጥ አሥራ…