ህብረተሰብ
ሻሂ ተደብቀው የሚጠጡት እማማ ፀሐይቱ ሊቃውንት ሲነግሩን፣ ሁላችንም እብድ የምንሆንባቸው ደቂቃዎች ወይም ሰአቶች አሉ (ሁላችንም ስንተኛ ህልም እናያለንም ይሉናል፣ ስንነቃ የምናስታውሳቸው ህልሞች ግን ጥቂት ናቸው) እኛ “ጤነኛ” የምንባለው ሰዎችም እብደታችንን አናሳይም፡፡ “ጨርቁን የጣለ እብድ” የምንላቸው ሰዎች ደግሞ በበኩላቸው “ጤነኛ” የሚሆኑባቸው…
Read 4649 times
Published in
ህብረተሰብ
“አንተ ልጅህን የማትፈልገው ከሆነ መንግስት ያሳድገዋል” - የካናዳ ፖሊስ በብዙ የበለፀጉ አገሮች የሴቶችና የልጆች መብት በጣም የተከበረ ነው፡፡ በኢትዮጵያና በመልማት ላይ ባሉ በርካታ አገሮች የሁለቱ የኅብረተሰብ ክፍሎች መብት በጣም የተረገጠ ነው፡ በእነዚህ አገራት ባልና ሚስት ሲጣሉ፤ ሴቷ ናት ከቤት የምትወጣው፡፡…
Read 5519 times
Published in
ህብረተሰብ
2011-12-172011-12-17 ጥናቱ ከዚህ በተጨማሪም በአቅራቢያቸው ነፃ የቲቢ ምርመራና ህክምና እያለ አገልግሎቱን ሳይጠቀሙ በከፍተኛ ሁኔታ እየተጐዱ ያሉ ቁጥራቸው በርከት ያሉ በወጣትነት የእድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ ሰዎች መኖራቸውን አመልክቷል፡፡የጥናቱ ውጤት ይፋ በሆነበት ወቅት በኢትዮጵያ የአለም ጤና ድርጅት ወኪል ዶ/ር ፋቶማታ ናፎትራኦር እንደተናገሩት፤…
Read 5714 times
Published in
ህብረተሰብ
ለመጀመሪያ ጊዜ ድምፁን በኢትዮጵያ ራዲዮ እሁድ ፕሮግራም ላይ የሠማሁት በ1972 ዓ.ም ከሠላሣ ሁለት ዓመታት በፊት በቆጂ ከተማ ውስጥ ህፃን (ወጣት) ሆኜ ነው፡፡ በዚያን ጊዜ ዓሊ ቢራ ምክትል አስር አለቃ ሆኖ በአዋሽ ወንዝ ድልድይ ጥበቃ ላይ ተሠማርቶ በሠባራ ጊታር ይጫወታል፡፡ የክብር…
Read 5527 times
Published in
ህብረተሰብ
በሰቆጣ ዳገት በብርብር ፀሃይ እቱ ጥላ ይዤ ልከተልሽ ወይ”የተከበራችሁ አንባብያን፡-የዛሬ ጽሑፋችን ያየሁትም የተሳተፍኩበትም ታሪክ ስለሆነ፣ የሰዎቹን ስም ለውጫለሁ፣ ማንም ለይቶ እንዳያውቃቸው ለመጠንቀቅ፡፡ ታሪካቸው ፈጣሪያቸው እንደፃፈው፣ ምንም “ሳይሻሻል” ቢነገር፣ በምናብ እነሱን ሆነን፣ ለአጭር ሰአት ራሳችንን ረስተን፣ ድራማውን እንኖረዋለን ብዬ አምናለሁ (የመዝናናት…
Read 7136 times
Published in
ህብረተሰብ
[ተራኪው]፡ በድንገት ያገኘኋቸው እና ከዚያ ወዲህ አይቻቸው የማላውቃቸው አንድ ሰው የማይረሳ ቁም ነገር አጫወቱኝ፡፡ ዛሬ “አባ ኮነግ “ ይረሱኝ ይሆናል፡፡ እኔ ግን እስከ ዛሬ አስታውሳቸዋለሁ፡፡ አዎ፤ ለብዙ ዓመታት ሳስታውሳቸው ኖሬአለሁ፡፡ ይኸው ዛሬም ማስታወሻቸውን ቋሚ ለማድረግ ጨዋታቸውን በፅሁፍ ማስፈር ይዣለሁ፡፡ ሌላው…
Read 3733 times
Published in
ህብረተሰብ
