ህብረተሰብ
. . .ምነካው ክፋትን፤ ምነው ሾካካ ሆነ እኩይነት ልጄ?. . . ዘንድሮ የምናየው ክፋት ወይም እኩይነት እንደ ጥንቱ አጥንት ያለው ቆራጥ አይደለም፡፡ እየሳመ የሚናከስ ሰይጣን መጥቶብናል፡፡ ድሮ የምናውቀው ክፋት ክ-ፍ-ት ያለ ነበር፤ በጐ ደግሞ ነጭ በጐ ነበር፡፡ ድንበር አይቀላቅሉም፡፡ ራሱ…
Read 3791 times
Published in
ህብረተሰብ
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የድህረ ምረቃ ተማሪባለፈው ሳምንት በዕውቀቱ ስዩም፣ ..ፈሪሀ እግዚአብሔር ወይስ ዲሞክራሲ.. በሚል ርዕስ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ የጻፈው ጽሑፍ የዚህ አጭር አስተያየት የመነሻ ሀሳብ ነው፡፡ በዚህ አጋጣሚ የሐፊው ምልከታ በሳል ስለነበር ላመሰግነው እወዳለሁ - ብዙ ነገሮችን እንዳስተውል ስላስቻለኝ፡፡እኔ…
Read 3489 times
Published in
ህብረተሰብ
የዛሬ ሁፋችንን ስንጀምር ለባህላዊ መድሀኒት በአክብሮትና በአግራሞት አደግድገን ከሰገድን በኋላ ነው /ኩፍቃ፣ ትክትክ፣ ጉንፋን፣ እንቅርት፣ ጆሮ ደግፍ፣ ቶንሲል፣ ወዘተ/ በዚያ ሁሉ በሽታና መድሀኒት ያለፈ ልጅ ዛሬ አዛውንት ሆኖ የዘመናዊ በሽታና መድሀኒትን አመጣጥ ፈረንጆች ያመጡልን የሰለጠነ መድሀኒት የሚወጋ መርፌ እና የሚዋጥ…
Read 7356 times
Published in
ህብረተሰብ
..ቀን የሚያመጣውን አታውቅምና ዛሬ በሚሆነው አትመካ.. ክርክሩ በእርግጥም ..ሳይንስ የእኛ ብቻ ስለሆነ ሳይንሳችንን አትንኩብኝ!.. የማለት ድርቅና ካልሆነ በቀር የምድርን ዕድሜ አስመልክቶ በአማኞቹም ሆነ ባላማኞቹ ሳይንቲስቶች መካከል እስከዛሬም ድረስ ያላባራው እሰጣ-አገባ (ሀቁ የት እንዳለ የታወቀ ቢሆንም) በአንዱ ወገን አሸናፊነት እንደተጠናቀቀ ማስመሰል…
Read 4572 times
Published in
ህብረተሰብ
Confession of an agnostic atheist ስነ-ፍጥረትን፣ ታሪክንና ግብረ-ገብነትን በአጠቃላይ ምልዓተ-አለምን በተመለከተ ሳይንስም ሆነ ሀይማኖት መለካት ያለባቸው በእኩል ሚዛን ላይ ነው፡፡ አለበለዚያ አንዱን ማብጠልጠል ሌላውን ያለማጣሪያ የዋንጫ ባለቤት ማድረግ ሚዛናዊነትን ማጓደል (Double Standard መጠቀም) ይሆናል፡፡ በዚህ መስፈርት ነው የአንዱ ልዕልና የሌላው…
Read 5331 times
Published in
ህብረተሰብ
በ መጽሐፉ ቀዳሚ ገፆች ላይ ያለውን የአባባ ጃንሆይፎቶግራፍ ለእምዩ እያሳየሁት እኚህ ሰውዬ አባ ረታን ይመስላሉ አልኩት፡፡ አባ ረታ ከእኛ መንደር ከፍ ብሎ የሚኖሩ ገመቹና ረታ የሚባሉ ልጆች ያሏቸው ድሀ ገበሬ ናቸው፡፡ በ1960ዎቹ መጀመሪያ መሆን አለበት፤ ከዛሬ አርባ ዓመት በፊት፤ ሥፍራው…
Read 6634 times
Published in
ህብረተሰብ