ህብረተሰብ
በእናት ሞት ሰበብነት የተነሰውና ..የህይወት ትርጉም.. የተሰኘው የዋለልኝ እምሩ መጽሐፍ ..ያልተመረመረ ህይወት ዋጋ የለውም.. (unexamined life is not worth living) የሚለውን የጥንቱን ፈላስፋ ሶቅራጥስ አባባል መነሻው አድርጐ ያልፈተሸው የህይወት መስክ የለም፡፡ ይህን ለማሳካት ደግሞ ሃይማኖትን፣ ፍልስፍናንና ሳይንስን በጥልቀት መዳሰሱ ግድ…
Read 11528 times
Published in
ህብረተሰብ
..ወንዝም ገነትን ያጠጣ ዘንድ ከኤደን ይወጣ ነበር፡፡ ከዚያም ለአራት ክፍል ይከፈል ነበር፡፡...የሁለተኛውም ወንዝ ስም ግዮን ነው፤ እርሱም የኢትዮጵያን ምድር ሁሉ ይከብባል.. (ኦሪት ዘፍጥረት ምእ.2 ቁ፡ 11-13) የተከበራችሁ አንባብያን :-የዛሬ ጽሑፋችን መዝናኛ ከመሆኑ ባሻገር፣ ፀሐፊውም አብዛኛው አንባቢም ሀገር ወዳድ ብቻ ሳንሆን…
Read 5024 times
Published in
ህብረተሰብ
...ስለምን እንጻፍ?... (ባለጽፍስ?)... ልጻፍ ወይንስ ቁጭ ብዬ ወሬ ላውራ?... ሳንቲም - ድብ አድርጌ ልወስን፡፡... አንበሳ/ሰው... ሰው ከወጣ፤ ስለ ሰው እጽፋለሁ፤ አንበሳ ከወጣ፤ ስለ አንበሳ... አንበሳ የድሮው የሀገሬ ሰው ነበር፡፡ ...ሳንቲሙ በአንበሳም በሰውም በኩል መውደቁ እንዳይታይ ቀዳዳው ውስጥ ገብቶ ተቀረቀረ፡፡ ለማይሆን…
Read 8626 times
Published in
ህብረተሰብ
በ..መጠየቅ.. ሀቁን፣ በ..እምነት.. እውነቱን እናረጋግጣለን!የዛሬው ወጌ የሚያጠነጥነው አንድ ፍልስፍናዊ እሳቤን መሠረት አድርጐ ነው፡፡ ሆኖም ዓላማዬ ፍልሰፍናን ማራገብ አሊያም ማጣጣል አይደለም፡፡ የማላራግበው የጥበብ ጌታ የህይወቱ ፍልስፍና ለሆነለት ሰው ከዚያ በልጦ የሚፈለግ ጥበብ የትም ባለመገኘቱ፣ ያንን ያላቀፈ የትኛውም ፍልስፍናም አድሮ እንደገለባ መቅለሉን…
Read 4255 times
Published in
ህብረተሰብ
.....እግዚአብሔር አምላክም የምድር አራዊትንና የሰማይ ወፎችን ሁሉ ከመሬት አደረገ፤ በምን ስም እንደሚጠራቸው ያይ ዘንድ ወደ አዳም አመጣቸው፤ አዳምም ህያው ነፍስ ላለው ሁሉ በስሙ እንደ ጠራው ስሙ ያው ሆነ..(ኦሪት ዘፍጥረት፤ ምእራፍ ሁለት፣ ቁጥር አስራ ዘጠኝ)አንድየተከበራችሁ አንባብያንሰው ገና ሲወለድ ቀዳሚው ጥያቄ ..ወንድ…
Read 5700 times
Published in
ህብረተሰብ
. . .ምነካው ክፋትን፤ ምነው ሾካካ ሆነ እኩይነት ልጄ?. . . ዘንድሮ የምናየው ክፋት ወይም እኩይነት እንደ ጥንቱ አጥንት ያለው ቆራጥ አይደለም፡፡ እየሳመ የሚናከስ ሰይጣን መጥቶብናል፡፡ ድሮ የምናውቀው ክፋት ክ-ፍ-ት ያለ ነበር፤ በጐ ደግሞ ነጭ በጐ ነበር፡፡ ድንበር አይቀላቅሉም፡፡ ራሱ…
Read 3882 times
Published in
ህብረተሰብ