ህብረተሰብ
"-አሉላ አባነጋ፣ ባንድ ዐይቸው እንባ፣ በሌላ ዐይናቸው ተስፋ እያነበቡ፣ ንጉሰ ነገስቱን አርክተው፣ ሕዝባቸውን አኩርተው፣ ባንዳዎችን እያሳፈሩ ቀጥለዋል። ዐፄ ዮሐንስም ከመኳንንት ቤት አልመጡም ብለው የሚገባቸውን ክብርና ሹመት አልነፈጓቸውም።…" ታላቁ የጦር መሪ አሉላ አባ ነጋ፣ እንደ ናፖሊዮን ቦናፓርት፣ ገና ከልጅነታቸው ጀምሮ አትንኩኝ…
Read 8505 times
Published in
ህብረተሰብ
የምታየውን ሁለት ኮከብ ወታደራዊ የማዕረግ ምልክት፣ በብሔር አስተዋጽፆ አልወሰድኩትም። በህዝብ ትግል የተሸኘው ቆሞ ቀር አሊያም ለውጥ ተከትሎ የመጣ አዲስ ስርአት ገፀ በረከትም አይደለም። ኮኮቡ ከሰማይ ላይ ተንጠባጥቦ፣ ከብዙዎች መሀል መርጦ እኔ ትከሻ ላይም አላረፈም።በመከላከያ ሰራዊት ውስጥ ከአስራ ሰባት አመቴ ጀምሮ…
Read 1325 times
Published in
ህብረተሰብ
= በቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ዘመን በመላው ኢትዮጵያ 9 ሆስፒታሎችና 113 ባንኮች ነበሩ።= ከኢጣሊያ ወረራ በፊት በኢትዮጵያ 30 ትምህርት ቤቶችና 5ሺ ተማሪዎች ነበሩ። ከወረራው በኋላ ከ1933- 1966 ዓ.ም ድረስ 1999 ት/ቤቶች፣17 ኮሌጆችና 2 ዩኒቨርሲቲዎች ተከፍተዋል።= በአፄ ኃይለሥላሴ ዘመን 423 ልዩ ልዩ ፋብሪካዎች…
Read 410 times
Published in
ህብረተሰብ
#--ትናንትና እና ነገን የዛሬ በረከቶች ማድረግ የእያንዳንዱ ሰው ምርጫ ነው፡፡ በእያንዳንዱ ቀን ምርጫ ይቀርብልናል፡- የሠላምንና የተስፋን መንገድ የመምረጥ ምርጫ ወይም ቀኑን በመርገም፣ በመኮነንንና በሃዘን የማሳለፍ ምርጫ! የቱ ይሻልዎታል? ---የሚሻልዎትን እርስዎ ያውቃሉ፡፡--; ከዛሬ አንድ መቶ ዓመት በፊት በ1873 ካርል ኮቢየስ (Dr.…
Read 7328 times
Published in
ህብረተሰብ
"--እኛ ትናንሽ ኃሳቦቻችንን እናሻሽላቸውና እናሳድጋቸው! ልጆቻችንንም ነፃ አሳቢ እንዲሆኑ እናዘጋጃቸው!! በትላልቅ ሃገራዊ የጋራ መድረክ ላይ የዳበሩ ሃሳቦችን ሊያቀርቡ የሚችሉ ብቁ (ሙሉ) ሰው እንዲሆኑ እንትጋ፡፡-" ምክንያታዊ (ራሽናል) የሆነ ሰው አንድ ሃሳብ ሲመነጭ፣ ከ«ወገኔ» ነው የመጣው ወይስ ከ"ጠላቴ" አይልም፡፡ የሃሳቡ ምንነትና የጋራ…
Read 2101 times
Published in
ህብረተሰብ
በቅርቡ በከፍተኛ የህክምና ባለሙያዎች የተመሰረተው “መቅረዝ የጤና አገልግሎት አክስዮን ማህበር” በጤናው ዘርፍ መጠነ ሰፊ ተግባራትን ለማከናወን በዝግጅት ላይ ነው። አክስዮን ማህበሩ ምን አላማና ግብ ይዞ ነው የተቋቋመው? ባለቤቶቹ እነማን ናቸው? ምን አይነት የህክምና አገልግሎት ይሰጣል? መቼ አገልግሎት ይጀምራል? የሚሉና ሌሎች…
Read 541 times
Published in
ህብረተሰብ