ህብረተሰብ
“ሆቴሉን እንድሰራ ያደረገኝ የህዝቡ ፍቅር ነው” ከአዲስ አበባ በስተሰሜን በቅርብ ርቀት ላይ በምትገኘው ሰንዳፋ በኬ ከተማ፣ ድንገት የበቀለ የሚመስል ባለ ግርማ ሞገስ ዘመናዊ ሆቴል ተንጣሎ ይታያል፡፡ በእርግጥ ለከተማዋ ነዋሪና በአካባቢው ለሚመላለስ ሰው ድንገት የበቀለ አይደለም፡፡ ከ5 ዓመት በላይ ጊዜና 450…
Read 1394 times
Published in
ህብረተሰብ
አንድ በአካል የማያውቀኝ ህመምተኛ አዲስ አበባ ጥቁር አንበሳ ተኝቶ ዘመዶቹ ሊጠይቀት ይሄዱና፣ ያው ሆስፒታል ሲኬድ ምናምን ተይዞ ይኬድ የለም? እዚህ በመሆንህ ልታገኘው ያልቻልከው ነገር ካለ ንገረን ምን እናምጣልህ ብለው ቢጠይቁት፣ የጌታቸው ጽሁፍ ወጥቷል ሲሉ ሰምቻለሁና እሱን ፈልጋችሁ አምጡልኝ አለ ብለው…
Read 1132 times
Published in
ህብረተሰብ
ጠሐይ ብርሃኗን ላለመለገስ ባንገረገበችበት ቅጽበት ከሰማይ አፍ ዝልግልግ የዝናም ልሃጭ ተዝረበረበ… …ይህኛው ደግሞ ከእኔ አፍ፡-‹ፈጣሪ የሰው ልጆችን ከፈጠረ በኋላ ሁለት ዋና-ዋና የማሰናከያ ዘዴዎችን ፈጥሮ ከእንቅስቃሴ ገንትሯል። ቀጭቃጫው የሰው ልጅ ወደ የትም አቅጣጫ ውልፍት እንዳይል ምግብና ወሲብ የፈጣሪ የማዘናጊያ ብልሃቶች ሆነው…
Read 1365 times
Published in
ህብረተሰብ
“የአሞራ ዐይን ባላየው፤ጭልፊትም ወደ ‘ማያውቀው፤....” /ገፅ 112/ወደ ‘ማይሰፈር ፣ ወደ ‘ማይመተር ... በመኖር ብቻ ወደ’ሚገባ እዉነት ፥ ቃልን እንደ ቃል ልናትም ሠሌዳ ፍለጋ .. ችሎት የሚሸከመውን....“ትንሽ ልፋሰሰዉ በሰማያት ደርባ በማይጎረብጠዉ ...” እንዳለዉ ወንድዬ ዓሊ፣ የሰውን ልጅ የምናብ /imagination/ ደረጃ ...…
Read 674 times
Published in
ህብረተሰብ
እውነተኛ የትርጉም ሥራ ማግኘት አዳጋች እየሆነ ነው፤ በተለይ ዛሬ-ዛሬ፡፡ ልብ ብለን ከሆነ ለመተርጎም የሚመለመሉት መጽሐፍት በአብዛኛው ደረጃቸው ያን ያህል ላቅ ያለ አይደለም፡፡ በአመዛኙ የመጽሐፍ ገበያው እሚፈልጋቸው የስነ-ልቦና፣ የስነ-ስኬት… የመሳሰሉትን ነው፡፡ አንድ መጽሐፍ በአንድ ሳምንት መተርጎም ፈታኝ ሳይሆን አዝናኝ ቢዝነስ ሆኗል፡፡…
Read 1463 times
Published in
ህብረተሰብ
የሰው ልጅ “ከጫካው ሕግ” ጀምሮ ያደረገው ዝግመታዊ የነጻነት ጉዞ እጅጉን አስደናቂ ቢሆንም፥ በዚህ ጉዞ ላይ እኛ ኢትዮጵያውያን ያሳረፍነው ሱታፌ ግን እጅግ ኢምንት ይመስለኛል። ለባሕርያችን የማይስማማውን አሽከርነትንም ለምደነዋል። አቢሲኒካ መዝገበ ቃላት አሽከርነትን፥ “ታዛዥ፣ ሎሌ፣ ተከታይ፣ አንጣፊ፣ ጋራጅ አስታጣቢ፣ አልባሽ፣ መጫሚያ አቀባይ፣…
Read 1849 times
Published in
ህብረተሰብ