ህብረተሰብ
ባለፈው ሳምንት የቀድሞው ፕሬዚዳንት መንግሥቱ ኃይለማርያም ባልዋሉበት ሰፈር ስማቸው ሲነሳ ነበር። እርግጥ ዋነኛው ዜና በሩዋንዳ ዘር ፍጅት አስተባባሪነት ይፈለግ የነበረው የፕሬዚዳንቱ ዘብ ኃላፊ ፕሮታይስ ምፒራንያ፣ ዚምባብዌ ውስጥ ሞቶ ከተቀበረ ከ15 ዓመታት በኋላ እዛ ይኖር እንደነበረ መታወቁ ነው። ሀገሪቱ የወንጀለኞች መናኸሪያ…
Read 2872 times
Published in
ህብረተሰብ
"መንግስት ትልቅ ኃላፊነት አለበት፡፡ ከሁሉ አስቀድሞ ሰላምን በመላ ሀገሪቱ ለማስፈን የቅድሚያ ቅድሚያ ሰጥቶ ሊሰራ ይገባል፡፡ በአንጻሩም የሰሜኑን ጦርነት በምን መልክ ሊቀጭ እንደሚችል መላ ዘይዶ በማርያም መንገድ ካልሾለከ በስተቀር፣ አድሮ በሚያገረሽ ጦርነት፣ ኢኮኖሚውን ማነቃቃት ውሃ የመውቀጥ ያህል መሆኑ አይቀሬ ነው፡፡--" እየሆነ…
Read 512 times
Published in
ህብረተሰብ
እኔን ገርሞኝ ነው - እናንተስ ምን ትላላችሁ? “…እኔ የማንም ሐይማኖት ተከታይ አይደለሁም፣ የኔ ሐይማኖት የሁሉንም እኩልነት መጠበቅና ዘረኝነትን ማጥፋት ነው….” ባለፈው ወር ለአንድ የግል ጉዳይ ወደ የሰሜኑ ዋልታ አገር ስዊድን ብቅ ብዬ ነበር፡፡ ማታ ላይ በቴሌቪዥን ፕሮግራም፣ አንዲት ጥቁር ሴት፣…
Read 5483 times
Published in
ህብረተሰብ
• የህወኃት ሃይሎች የአማራ ክልልን ወረው በቆዩባቸው ጊዜያት 6985 ዜጎችን መግደላቸውን ጥናቱ አመልክቷል • 1797 ሰዎች በጅምላ የተገደሉ ሲሆን ከእነዚህ መካከል 579 የሚሆኑት በድብደባ ብዛት የሞቱ ናቸው ተብሏል • 1782 ሰዎች ላይ የአስገድዶ መደፈር ወንጀል ሲፈጸምባቸው፤ ሃያሁለቱ ወንዶች ናቸው ተብሏል…
Read 1920 times
Published in
ህብረተሰብ
በኢትዮ ኤርስ ንግድ እና ኢንቨስትመንት ሥር የሚተዳደረው ሩቢ ቪዛ ኮንሰልቲንግ ሦስት ታዋቂ አርቲስቶችን የብራንድ አምባሳደሮቹ አድርጎ ሰየመ፡፡በብራንድ አምባሳደርነት የተሰየሙት አርቲስት ዳንኤል ተገኝ፣ አርቲስት ሩታ መንግስተአብና አርቲስት ሊዲያና ሰለሞን ሲሆኑ ከአምባሳደሮቹ ጋርም የፊርማ ሥነስርዓት ተከናውኗል፡፡ በኢትዮ ኤርስ ንግድ እና ኢንቨስትመንት ሥር…
Read 2056 times
Published in
ህብረተሰብ
ኤስኦኤስ የህጻናት መንደሮች በኢትዮጵያ በሦስት ከተሞች ለጎዳና ተዳዳሪነት የተዳረጉ ህፃናትና ታዳጊዎችን ይታደጋል የተባለለትን የ5 ዓመት ፕሮጀክት ይፋ አድርጓል፡፡ ፕሮጀክቱ ይፋ የሆነው ግንቦት 2 ቀን 2014 ዓ.ም በኢትዮጵያ ስካይ ላይት ሆቴል ሲሆን ፤ለፕሮጀክቱም 273 ሚ. ብር (4 ሚ 376 ሺህ 073…
Read 2012 times
Published in
ህብረተሰብ