ህብረተሰብ
ሰሞኑን በውጪ ጉዳይ ሚ/ር አስተባባሪነት በውጪ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ከመንግስት ከፍተኛ ባለስልጣኖች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል፡፡ በአብዛኛው በእሮሮ የተጠቀለለ አስተያየትና ጥያቄዎች በተስተናገዱበት መድረክ፣ አያሌ አስገራሚ ንግግሮች ከዳያስፖራው ተደምጠዋል፡፡ “ዳያስፖራውም ብሶት እኛም ብሶት ካወራን ለውጥ አናመጣም” ሲሉ -…
Read 2072 times
Published in
ህብረተሰብ
ቅዳሜ መስከረም 22 ቀን 1997 የተማሪ ፍቅር ቅዳሜ መስከረም 22 ቀን 1997 የተማሪ ፍቅር ሃይ ፍሬንዶቼ፡፡ አዳሜ ወንዴና ሴቴ ሰዌ ሁሉ ምን ያለው ፈጣጣ ሆኗል? እኔ መቼም አይን ቀቅሎ የበላ ለጉድ ሞልቷል ነው የምለው፡፡ “ምን ሆና ነው?” ብላችሁ ማሰባችሁን ወድጄላችኋለሁ፡፡…
Read 7597 times
Published in
ህብረተሰብ
የዚህ አገር ነጋዴዎች በጣም የሚያበዙት አይመስላችሁም! አለ አይደል … ነገረ ሥራቸው ሁሉ … የሰውን “ስስ ብልት” እያዩ “ጉሮሮ ሲጥ አድርጎ” መቀበል አይነት ሆኗል፡፡ ገና ለገና እዚህና እዛ ላይ “መቶ ሁለት መቶ ብር ተጨማሪ ወጪ መጥቶብኛል፤” አይነት ነገር ተብሎ እኛ ላይ…
Read 3180 times
Published in
ህብረተሰብ
ከአብዛኛዎቹ የእድሜ ቢጤዎቻቸው በተቃራኒ “በኔ ትውልድ” ፍቅር የወደቁት በእጅጉ የምናፍቃቸው ጋሽ ስብሐት ለአብ እንደ እኔ የነፃነት ኑሯቸውን የሚወድላቸው በርከት ያለ ሰው የመኖሩን ያህል ባደረጉ በተናገሩት፣ ባሰቡ በፃፉት የማይደሰቱ ሰዎችም መኖራቸውን መታዘብ ችያለሁ፡፡ በእሳቸው ጉዳይ ዝምታን እንመርጣለን የሚሉ ሰዎች ከሚጠቃቅሷቸው “ደፋር”…
Read 2635 times
Published in
ህብረተሰብ
በመጀመሪያው ቃል ነበረ፤ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፡፡ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ ይህም በመጀመሪያ በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፡፡ ሁሉ በእርሱ ሆነ ከሆነውም አንዳች ስንኳ ያለእርሱ አልሆነም” የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 1÷1-5 የገነትን ሥርዓት ያፈረሰው የመጀመሪያው አዳም የእግዚአብሔር ልጅነቱን ተነጠቀ፡፡ የእግዚአብሔር ልጅነቱን በረከት ከመነጠቁ ጋር…
Read 2801 times
Published in
ህብረተሰብ
የብሮቻችን ነገር ወረቀት እየሆነብን ከተቸገርን ከራረምን፡፡ አምና ስናማርር ዘንድሮ ይብሣል፡፡ አይታወቅም ከርሞ ደግሞ ይለይለትና እናርፋለን፡፡ አምና ቡና በሚጠጣበት ዘንድሮ ሻይ አይጠጣም፤ አምና ጥብስ የሚበላበት ዘንድ የሽሮ ዋጋ ሆኗል! …ምንም እንኳ ጡር ፈርተን “የባሰ አታምጣ” ብንልም… የድህነት ፏፏቴ ቁልቁል እየደፈጠጠን ስለሆነ…
Read 2591 times
Published in
ህብረተሰብ