ህብረተሰብ
የጦርነት እና የዉጊያ ነገር ሲነሳ ስማቸው አብሮ ይነሳል። እነኚህን መሳሪያ የታጠቁ ሀገራትን ለወዳጅነት እንጂ ለጠብ የሚያጫቸው የለም። እንደው ከአቅም በላይ በሆነ ገፊ ምክንያት ከነዚህ ሀገራት ጋር ወደ ጠብ ውስጥ ቢገባ እንኳን ሁለቴ እና ሶስቴ የኃይል ሚዛንን ማስላትን ይጠይቃል። ምክንያቱም የታጠቁት…
Read 2855 times
Published in
ህብረተሰብ
የመሐል ልጅ (2013) ከጊዜያችን ድህረ ዘመናዊ ልብወለድ ጸሐፍት መካከል አንዷ በሆነችዉ ቤዛዊት ዘርይሁን (Bez Brown) ለህትመት የበቃ የአጫጭር ልብወለዶች መድበል ነዉ፡፡ በዚህ መድበል ዉስጥ የቀረቡት ልብወለድ ሥራዎች የተጻፉበት ቋንቋ (literaery diction) ዉብ ነዉ፡፡ የአንድ ድርሰት ታላቅነት አንዱ ሚዛን የተሰነደበት ቋንቋ…
Read 1921 times
Published in
ህብረተሰብ
ክፍል አራት (የመጨረሻ ክፍል)ፀሊም ለዛ (dark humor)የሚያሳቅቅ ወይም የሚያሸማቅቅ፣ የሚያስፈራ ወይም የሚያሳዝን ድባብ ውስጥ ሳቅን የሚያጭር ትረካ ነው - “ፀሊም ለዛ”። በአንድ በኩል ኅሊናን ያናውጣል። በሌላ በኩል ደግሞ፣ ሳንወድ በግድ ፈገግ የሚያሰኘን ከንፈርን የሚያስገልጥ አስቂኝ ትረካ ነው። ዮሐንስ፣ “ተጠርጣሪዎቹ” በተሰኘው…
Read 9181 times
Published in
ህብረተሰብ
ትርጉም ያለው ሕይወት፣… እውነትን መሰረት በማድረግና ጥበብን ፈልጎ በመጨበጥ እውን የሚሆን ነው።ብዙዎች ፍልስፍናን የቃላት ማሳመሪያ የአፋቸው መዋያ ያደርጓታል። ጥቂቶች ግን ድምጻቸውን አጥፍተው በብልሃት ይኖሩባታል።ትምህርታቸውን በፍልስፍና ጀምረው ሕይወታቸውን ከፍልስፍና ያቋረጡ ጥቂት አይደሉም። በየመድረኩ የሚፈላሰፉ በኑሯቸው ግን ከራሳቸው የተላለፉና የተኳረፉ መዓት ናቸው።…
Read 3007 times
Published in
ህብረተሰብ
መንግስት በውሃ ላይ 30 በመቶ ታክስ መጣሉ ህዝቡ የተጣራ ውሃ እንዳያገኝ አድርጎታል- የጥሬ ዕቃ በብዙ እጥፍ መጨመር ፋብሪካዎች እንዲዘጉ አድርጓል (ጌትነት በላይ (ኢ/ር)ሰሞኑን ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የውሃ ማሸጊያ ፕላስቲክ ማቅለሚያ የሆነውን “ማስተርባች” የተሰኘ ግብአት ወደ ሀገር እንዳይገባ በማገዱ ምክንያት የታሸጉ ውሃዎች…
Read 1438 times
Published in
ህብረተሰብ
“--አንዳንድ ተመሳሳይ ፕሮግራሞች በቴሌቪዥን አይቻለሁ። አቀራረባቸው ግን “የትግል” አይነት ነው። ጋዜጠኛው ዓይኑን አፍጥጦ፤ አንገቱን አስግጎ፤ ተጠያቂውን “አንተ ሌባ ዛሬ እጄ ላይ ጣለህ!” አይነት ጥያቄ ይጠይቀዋል።--” ብሶተኛ ይደውላል --- “ሃሎ ሸገር ነው?” ---- ግርምሽ ይመልሳል --- “አዎ - ማንን ምን እንጠይቅልዎ?”…
Read 7944 times
Published in
ህብረተሰብ