ህብረተሰብ
“እኛ የግዮን ጥንስሶች - የወይን ፍሳሽ ባለቤቶች - - ጠጥተን - ሰካራም ሳይሆን ራሱን ስካርን ነዉ የምንሆነዉ … ስካርን ስንሆን ደግሞ - መርሳት የሌለብንን ዘንግተን - መርሳት የሚገባንን አስታዉሰን - - ማወቅ የማይገባንን አዉቀን እንገኛለን …” (ክፍል ሁለት)፪. የዮሐንስ ሐሳቦችልብወለድን…
Read 826 times
Published in
ህብረተሰብ
“--ጦርነቱ ብቻ ሳይሆን በወቅቱ ረሃብም የአብዛኞቹን ናይጄሪያውን ህይወት ቀጥፏል። በህወሃትተለዋዋጭ ስግብግብ ፍላጎት በተቀሰቀሰው ጦርነት፣ ሀገራችን ከናይጄሪያ የባሰ መመሰቃቀልእየደረሰባት መሆኑን መገመት ነብይነትን የሚጠይቅ አይሆንም፡፡--”እ.ኤ.አ በ1960 ናይጄሪያ ከዩናይትድ ቅኝ ግዛት ኪንግደም ነፃ ሆነች። እንደ ሌሎች ብዙ ከቅኝ ግዛት ነፃ የወጡ አዲስ የአፍሪካ…
Read 8753 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 01 October 2022 12:42
ዝክረ - ማዲንጎ አፈወርቅ “ሥራዬ የወርቃማውን ዘመን ደረጃ እንዲይዝ ጥሬአለሁ”
Written by Administrator
(ድምጻዊ ማዲንጎ አፈወርቅ ሦስተኛ አልበሙን ሲያወጣ የዛሬ 7 ዓመት ከአዲስ አድማስ ጋር ያደረገው ቃለ ምልልስ)በባህር ዳርና በአዲስ አበባ ከ15 ዓመታት በላይ በምሽት ክበቦችሰርቷል፡፡ “ስያሜ አጣሁላት” በሚለው የመጀመሪያ አልበሙ ከህዝብ ጋርየተዋወቀው ድምፃዊ ማዲንጎ አፈወርቅ፤ሦስተኛ አልበሙን (ስወድላት) ሰሞኑንለቋል፡፡ በአዲሱ ስራውም ስለ ሃገር፣ስለ…
Read 3460 times
Published in
ህብረተሰብ
“ልብወለድ በተዋበ ቋንቋ የተጻፈ ፍልስፍና ነዉ”ክፍል አንድይህ ጽሑፍ የዘመናችን ጎምቱ ልብወለድ ጸሐፊ እና ገጣሚ ዮሐንስ ኃብተማርያም ታላቅ የልብወለድ ሥራ በሆነዉ ካፑችኖ (2009) ላይ አትኩሮቱን ያደረገ ነዉ፡፡ ዮሐንስ የሙሉ ጊዜ ጸሐፊ ነዉ፡፡ በሥራ ቆይታዉ በርካታ የግጥም እና የልብወለድ ሥራዎችን ማበርከት የቻለ…
Read 963 times
Published in
ህብረተሰብ
ከዳሽን ባንክ ጋር የሁለትዮሽ መግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል ጎጆ ብሪጅ ሃውሲንግ ትሬዲንግ ባለፈው ማክሰኞ መስከረም 10 በወዳጅነት አደባባይ ባዘጋጀው ልዩ መርሃ ግብር ላይ ከዳሽን ባንክ ጋር የሁለትዮሽ መግባቢያ ሰነድ የተፈራረመ ሲሆን ጎጆ ብሪጅ ሀውስ ላደራጃቸው የተለያዩ ማህበራትም የካርታ ርክክብ አድርጓል።በተጨማሪም ጎጆ…
Read 11231 times
Published in
ህብረተሰብ
እንደ አንዳንድ በጉዳዩ ላይ ጥናት እንዳካሄዱ ፀሐፍት፤ በሚስጥራዊነታቸውና በድምቀታቸው የሚታወቁ የኢትዮጵያውያን ባህላዊ ክብረ-በዓላት ጥቂት ናቸው- ከነዚህ መካከል ኢሬቻ አንዱ ነው፡፡ “ኢሬቻ” በኢትዮጵያ ደጋማ ክፍሎች ዝናብ ማቆሙን የሚጠቁም የመጀመሪያው የኦሮሞ ባህላዊ ክብረ-በዓል ነው። በኦሮሞ ባህል በአንድ አምላክ ከሚያምነውና ዋቃ ከሚባለው የተፈጥሮ…
Read 918 times
Published in
ህብረተሰብ