ህብረተሰብ
ኩባዊው ወታደር ካርሎስ ኦርላንዶ - በወቅቱ ዕድሜው 20 ነበር። ካርሎስ ኦርላንዶ ጥር 1970 ዓ.ም. የሶማሊያ ወታደሮች እጅ ላይ ወደቀ።የዓለም መገናኛ ብዙሃን በተሰበሰቡበት የኢትዮጵያንና ኩባን ወታደራዊ ምስጢር እንዲያወጣ ተደረገ።የኦጋዴን ጦርነት ተብሎ የሚታወቀው በኢትዮጵያና ሶማሊያ መካከል የተደረገው ጦርነት የዛሬ 44ዓመት የካቲት 26…
Read 2038 times
Published in
ህብረተሰብ
የፈረሳቸው ስም ከተፀውኦ ስማቸው ጋር ተቋጥሮ “አሉላ አባ ነጋ” እየተባሉ የሚጠሩት ጀግና፤ የጥቁር ሕዝቦች ድል፣ የነጻነት ፈላጊዎች ትጋት ውጤት በሆነው፣ የዐድዋ ድል ተዘውትረው ቢነሱም በዶጋሊና በሌሎችም ግንባሮች በፈጸሙት ጀብድ ስማቸው በክብር ይወሳል።አሉላ የተገኙት፣ ከአባታቸው ባሻ እንግዳ ቑቢና፣ ከእናታቸው ወይዘሮ ገረዳማርያም…
Read 464 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 05 March 2022 12:13
የተዘነጋው ሌላኛው የኢትዮጵያውያን የድል በዓል (የካቲት 26፣ 40ኛ ዓመት)
Written by Administrator
የኢትዮ-ሶማሊ ጦርነት ተብሎ የሚታወቀው የኦጋዴን ጦርነት፣ ከሶማሌ ዲሞክራቲክ ሪፖብሊክ ጋር ሀምሌ 1969 ዓ.ም ተጀምሮ የካቲት 1970 ዓ.ም የተጠናቀቀ ጦርነት ነው፡፡ መጀመሪያ በሶቪየት ህብረት ቀጥሎም በ ዩናይትድ ስቴትስ ድጋፍ ኢትዮጵያን የወረረው የሰይድ ባሬ (ዚያድባሬ) ጦር ‹‹የእናት ሀገር ጥሪ›› እያለ ከመላው የኢትዮጵያ…
Read 1245 times
Published in
ህብረተሰብ
ሮሚዮ ሮሚዮ የልቤ ወለላ እባክህ ለውጠው ስምህን በሌላሮሚዮና ጁሊየት - ትርጉም በከበደ ሚካኤል። ይህ የሼክስፒር ዝነኛ ድርሰት “ስም ውስጥ ምናለ?” የሚል አነጋገርን ፈጥሯል። ሰሞኑን ቱርክ ስሟ ውስጥ ምን እንዳለ እየፈለገች ትመስላለች፡፡ የማሻሻያ ዘመቻም ጀምራለች። ታሪካዊው በሆነው ስሜ #ቱርኪየ; ልባል እያለች…
Read 3748 times
Published in
ህብረተሰብ
"--ጂጂ የመጨረሻ ደረጃ የደረሰች የወርቅ ንጥር ነች። የአንጣሪውን መልክ የምታንፀባርቅ ወርቅ። የለፋባትን፣ መስዋዕትነት የከፈለላትን መልክ የምታሳይ ወርቅ። በየቀኑ ኩራትን፣ ክብርን፣ ደስታን፣ ፍቅርን፣ ድልን የምታንፀባርቅ ወርቅ። መከራውንም ጭምር።--" ቢኒያም አቡራ ፈረንሳዊው ጉስታቬ ፍሎበርት “ታሪክን መፃፍ ውቅያኖስ ጠጥቶ በስኒ እንደ መትፋት ነው”…
Read 396 times
Published in
ህብረተሰብ
መላው ዓለም ከታሪካችንና ስማችን ጋር የሚያነሳው አንጸባራቂ ዐምድ አለን። እኛ ያለ ፍርሀትና ሽንፈት፣ ያለመሸማቀቅና ማጎንበስ የምንተርከው፣ ባላንጣዎችን በምሬትና በሰቀቀን በእንባ ለውሰው የሚያስቡት ወርቅ ንክር ማስታወሻ ጽፈናል። ታሪክ የጻፍነው እንባ በሚያንጠበጥብ ብሪር አይደለም፤ በማይከስም የደም ነበልባል ነው። ይህ የታሪክ ነበልባል፣ የነጻነት…
Read 374 times
Published in
ህብረተሰብ