ህብረተሰብ
መልስ የሚሹ ሁለት መሰረታዊ ፖለቲካዊ ጥያቄዎች (የብሔረሰቦች ሕዝቦችን እንነጣጥል ወይስ እንደራርብ?) ፌደራሊዝም ነጻ አስተዳደር ባላቸው ግዛቶች ሕብረት የሚመሰረት፤ በማዕከላዊ መንግሥትና ግዛቶቹ መካከል በሕግ የሚደነገግ የስልጣን እርከን ያለበት የአንድ ሉዓላዊ አገር ቅርጸ-መንግሥት ነው፡፡እንደ ኢትዮጵያ ያለ ለዘመናት አብረው የኖሩ የበርካታ ብሔረሰቦች ሕዝቦች…
Read 380 times
Published in
ህብረተሰብ
"--ለዋናው የጎጠኝነትና ኔግሪቲውድ ፍልስፍና ደቀ መዝሙር ሴንጎር፣ የአፍሪካ ፍልስፍና ሙሉ በሙሉ ከአውሮፓውያን ፍልስፍና የተለየ ባሕርይ ያለው ፍልስፍና ነው፡፡ ይህ ማለት፣ እንደ ሴንጎር እሳቤ፣ አመክንዮ (logic) የአውሮፓ ፍልስፍና መገለጫ ባሕርይ እንጂ የአፍሪካ ፍልስፍና መገለጫ ባሕርይ አይደለም፡፡ የእዚህ እሳቤ አንድምታ፣ አፍሪካውያን በስሜት…
Read 10229 times
Published in
ህብረተሰብ
“እስራኤል በአሸማጋይነት እንድትገባ ያደረግነው ሙከራ በትግራይ ተወላጆች ምክንያት ከሽፎብናል” “ጦርነት እንዴት እንደሚጀመር ሊታወቅ ይችላል እንዴት እንደሚጠናቀቅ መገመት አይችልም” ጎንደር ውስጥ ጭልጋ መንገድ ላይ በሚገኝ ሰቀልት አካባቢ አይምባ በምትባል የገጠር ከተማ አቅራቢያ ነው የተወለዱት፡፡ ቤተሰቡ ካፈሯቸው 11 ልጆች መካከል ላይ የተወለዱትና…
Read 805 times
Published in
ህብረተሰብ
"--ንጉሠ ነገሥቱ በዚህ የታሪክ መስቀለኛ መንገድ ላይ የገጠማቸው ወይም ለውሳኔ ከፊታቸው የቀረበው ጥያቄ ስለትላንቱ የማውሳትና የመተረክ ሳይሆን የዛሬና ይልቁንም የነገን የሚመለከት ነበር፡፡ ኢትዮጵያ እንዴት ከወደቀችበት ትነሳ? ኢትዮጵያ እንዴት ራሷን ትቻል? ኢትዮጵያ እንዴት ወደፊቷን ታስቀጥል? ነው ይልቁንም፡፡--" ከሀገር ቤት ለዲያስፖራ መስተንግዶ…
Read 1657 times
Published in
ህብረተሰብ
ዘመናዊ ኑሮ ያለ ኮምፒውተር ሥርዓት፤ ያለ እጅ ስልክ አገልግሎት ሊታሰብ የማይችልበት ደረጃ ላይ ደርሷል። እንደ ሰፋፊ ጎዳናዎች፥ የባቡር ሃዲዶች ወይም አውሮፕላን ጣቢያዎች በግልፅ የማይታየውን የመረጃ መረብ ፍሰት እንዳይስተጓጎል የሚያደርጉ ባለሙያዎች በየደረጃው እንዳሉ መገመት ይቻላል። በሀገር ደረጃ የመረብ ደህንነት ኤጀንሲ (ኢመደኤ)…
Read 482 times
Published in
ህብረተሰብ
በአፍሪካ በ45 ዓመታት ውስጥ 80 የተሳኩ የመንግስት ግልበጣዎችና 247 ያልተሳኩ የመፈንቅለ መንግስት ሙከራዎች ተደርገዋል።አፍሪካ ባለፉት 11 ዓመታት (ከ2010 ወዲህ ብቻ) 12 የተሳኩ የመንግስት ግልበጣዎችና 30 ያልተሳኩ የመንግስት ግልበጣ ሙከራዎች፤ በድምሩ 42 መፈንቅለ መንግስትና የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ አስተናግዳለች፡፡ለምሳሌ፡- ቡርኪና ፋሶ በ11…
Read 5812 times
Published in
ህብረተሰብ