ህብረተሰብ
”--ጦርነት መፍትሄ አይኾንም፤ ከትናንት እንማር፤ ችግሮችን በውይይት እንፍታ፤ በሀገራችን ሰሜናዊ ክፍል ለሁለት ዓመታት የተካሄደው ጦርነት ካደረሰብን ዘርፈ ብዙ ችግሮች ገና በቅጡ እንኳ ባላገገምንበት በዚህ ወቅት፣ ዳግም ወደ ሌላ መጠነ ሰፊ የእርስ በርስ ግጭት መግባት፣ በሕዝባችን ላይ የሚያደርሰው ማኀበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ስነ…
Read 721 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 12 August 2023 00:00
የቁጫ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ፤ በመንግሥት አመራሮች በተቀሰቀሰ ግጭት ተፈጸመ ያለውን ጥፋትና ውድመት አወገዘ
Written by Administrator
አዲሱ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ከነባሩ የደቡብ ኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ሥልጣን መረከቡን ተከትሎ፣ ከክልሉ ዋና ከተሞች አመራረጥ ጋር በተያያዘ በቁጫ የምርጫ ክልል በተቀሰቀሰ አመጽና ረብሻ፣ ከፍተኛ ጉዳትና ውድመት መድረሱን የጠቆመው የቁጫ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ቁሕዴፓ)፤ ይሄንኑ በመንግሥት አመራሮች የተቀሰቀሰና…
Read 627 times
Published in
ህብረተሰብ
“--በአሉታዊ-መነሻ ሳይሆን በአዎንታዊ-መነሻ ላይ ቆሜና የሀገሪቱን መዳን አስቀድሜ፣ እንዴት ልጓዝ? ብሎ የማሰብ ሆደ-ሰፊነት እጅግ ወሳኝ ነው፡፡ የተመቻቸ ሁኔታ አይፈጠርልኝም ብሎ የተስፋ-ቆራጭ መንገድ ከማሰብ የግድ መንገዱን መፍጠር አለብኝ ብሎ ቆርጦ መነሳት፤ ህዝብን ወደ በለጠ አዘቅት ከመምራት፣ አገርንም ይበልጥ ወደ ተወሳሰበ አደጋ…
Read 775 times
Published in
ህብረተሰብ
“--እንደ እውነቱ ከሆነ ሰው በኃጢአት ከወደቀበት ጊዜ ጀምሮ ጥልና መገዳደል በየትኛውም ጊዜ፣ በየትኛውም ሀገር በየትኛውም ማኅበረሰብ ይከሠታል፣ ዛሬም በሀገራችን በተፈጠረው አለመግባባት ከባድ ችግር ተፈጥሮአል፣ የሚያስገርመው ነገር ቢኖር እንዴት እንደ ባህላችንና እምነታችን በቀላሉ በዕርቅና በይቅርታ ማስተካከል አቃተን የሚለው ነው፤ የዘመናችን ልዩ…
Read 787 times
Published in
ህብረተሰብ
እንግዲህ ከሰሞኑ ያደረግነውን የአርባምንጭ ጉዞ በተመለከተ በራሴ ተነሳሽነት (በህዝብ ሳልጠየቅ ማለቴ ነው) አስተያየት የጻፍኩኝ የመጀመሪያው ጋዜጠኛ እኔ ሳልሆን አልቀርም፡፡ በእርግጥ እኔም ቀልቤ ጻፍ ጻፍ ብሎ ቢወተውተኝ ነው፣ ከመሸ ወዲህ የከተብኩት፡፡አስተያየቱ ምን ላይ ያተኩራል ለሚለው ጥያቄ፣ ምላሼ፣ አንብባችሁ ድረሱበት የሚል ነው፡፡…
Read 1000 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 05 August 2023 12:21
ኦልግሪን አግሮ ኢንዱስትሪ ላቀረበው ክስና አቤቱታ የጋሞ ዞን የወረዳ አመራሮች የሰጡት ምላሽ
Written by Administrator
”ባለሃብቱ የአካባቢውን ገጽታ ማጠልሸቱ ተገቢነት የለውም”በቅድሚያ ስምዎትንና የሥራ ሃላፊነትዎን ይንገሩን?አቶ ታምራት ጎአ እባላለሁ፡፡ አሁን ላይ የገረሴ ዙሪያ ወረዳ ገቢዎች ፅ/ቤት ሃላፊ ነኝ፤ የቀድሞው የንግድ ፅ/ቤት ሃላፊ ማለት ነው፡፡በሥራ ሃላፊነትዎ ስለ ኦልግሪን አግሮ ኢንዱስትሪ የሚያውቁትን ያካፍሉን? ኦልግሪን በኮሻሌ አካባቢ በጊዜው በተወሰነ…
Read 836 times
Published in
ህብረተሰብ