ህብረተሰብ
ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ጋር የተያያዘ፣ ወጣ ያለና ያልተለመደ ግን ደግሞ የብዙ ህፃናትን ህይወት የታደገ ሰብዓዊ አድራጎት። እውነታው ለግማሽ ክፍለ ዘመን ለታሪኩ ባለቤቶችም ጭምር የተደበቀና ያልተገለፀ ታሪክ፡፡ ታሪኩ ከወቅቱ ወጣት የለንደን ነዋሪ እንግሊዛዊው ኒኮላስ ዊንተን ጋር ይያያዛል፡፡ ወጣቱ የሁለተኛ ዓለም ጦርነት…
Read 10675 times
Published in
ህብረተሰብ
ጆሹዋ ቡጌምቤ የ12 ዓመት ታዳጊ ሲሆን፤ ከኢትዮጵያዊቷ እናቱ ዴሊና ቡጌምቤና ከኡጋንዳዊው አባቱ ማይክ ቡጌምቤ፣ በእንግሊዝ ለንደን ከተማ ነው የተወለደው። ታዳጊው በለንደን በነጭ ቱጃሮች ብቻ በሚዘወተረው የሞተር ስፖርት ፍቅር የወደቀው ገና የ8 ዓመት ህጻን ሳለ ነው፡፡ የ12 ዓመቱ ጆሹዋ በአሁኑ ወቅት…
Read 2242 times
Published in
ህብረተሰብ
ቡና ኢትዮጵያ ለአለም ያስተዋወቀችው ምርጥ ስጦታ ነው፡፡ ቡና የኢትዮጵያ ብራንድ ነው፡፡ ከቡና የተሻለ ኢትዮጵያን የሚያስተዋውቅ ምርትና አገልግሎት ማግኘት ከባድ ነው፡፡ ቡና ኢትዮጵያውያንን ሙሉ በሙሉ በሚባል መልኩ የሚያስተሳስር ማህበራዊ ካፒታል ነው፡፡ ማህበራዊ ካፒታል ለሃገር ብልፅግና፣ ለዴሞክራሲ መስፋፋት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያደርጋል። የማህበራዊ…
Read 1298 times
Published in
ህብረተሰብ
በዕለተ ረቡዕ ሚያዝያ 5 ቀን 2014 ዓ.ም. የእጅ ስልኬ ላይ የፌስቡክን መተግበሪያ ከፍቼ መረጃዎችን ስበረብር፣ አንድ ጉዳይ ቀልቤን ሳበው፡፡ በኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ)፣ በቀጣይ ቅዳሜ የክርክር መድረክ እንደተዘጋጀ በኦፊሺያል ፌስቡክ ገጻቸው ላይ አነበብኩ። የክርክሩ ርዕስ “ማህበራዊ ፍትህ ወይስ ሊበራል…
Read 527 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 30 April 2022 20:13
ክቡር ጠቅላይ ሚንስትር፤ እባክዎ “ልዝብ አምባገነን” ይሁኑ!
Written by (ከአብዱራህማን አህመዲን፤ የቀድሞ የፓርላማ አባል)
የዛሬ ሁለት ዓመት ገደማ “ክቡር ጠቅላይ ሚንስትር ወያኔ ይሁኑ” በሚል ርእስ በዚሁ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ አጭር ማስታወሻ ማቅረቤን አስታውሳለሁ፡፡ በዚያ ጽሑፌ “ክቡር ጠቅላይ ሚንስትር ወያኔ ይሁኑ” ያልኩት ክቡር ዶ/ር ዐቢይ አህመድን ነበር፡፡ ይህንንም ያልኩበት ምክንያት በወቅቱ በያቅጣጫው ከመሬት እየተነሳ…
Read 4128 times
Published in
ህብረተሰብ
ጥንታዊ የሃይማኖት መጻሕፍት፣ በብዙ ገጽታቸው፣ ከባድ ናቸው። ከባድ ማለት፤ የመልዕክታቸውን ክብደት ለመግለጽ ይሆናል። ለግንዛቤ አስቸጋሪ መሆናቸውንም ያመለክታል። የይዘታቸው ስፋት፣ የታሪካቸው የምዕተዓመታት ርቀት፣ የቋንቋቸው ጥንታዊነት፣ ቀላል አይደለም። “የእምነት” እና “የእውነት” ጉዳዮችም፣ የሃይማኖትን ነገር፣ በእጅጉ ያከብዱታል። የሃይማኖት መፃሕፍት፣ ከመልዕክታቸው ክብደትና ከመልካም የሥነምግባር…
Read 7275 times
Published in
ህብረተሰብ