ህብረተሰብ
“ከእያንዳንዱ ኦቲዝም ካለበት ልጅ ስኬት ጀርባ፣ ከሥራና ከህይወት ወደኋላ የቀሩ ወላጆች አሉ” ወይዘሮ መዓዛ መንክር ይባላሉ፡፡ የአዕምሮ ህክምና ባለሙያና አማካሪ ሲሆኑ የሻምፒዮንስ አካዳሚ ት/ቤት መስራችና ሥራ አስኪያጅም ናቸው፡፡ ት/ቤቱ በተለይ ከአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ጋር በተያያዘ ችግር የገጠማቸውንና ልዩ ፍላጎት ያላቸውን…
Read 7376 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 16 April 2022 00:00
ፀረ-አሜሪካ የውጭ ፖሊሲና ዘመቻ አይጠቅመንም
Written by ከኢሳይያስ ልሳኑ - ቤተሳይዳ ሜሪላንድ ከአሜሪካ
እዚህ ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ የጦር መሳሪያ የመታጠቅ (ጠመንጃና ሽጉጥ አይነት) ከልካይ ህግ በፖለቲካው መድረክ ተረቅቆና ጸድቆ እንዲወጣ የሚፈልገው ሕዝብ ከሀገሪቱ 60 ከመቶ በላይ ነው፡፡ ይህ መረጃ እዚሁ አሜሪካ የሚገኘው ፒው የተሰኘ የጥናት ማዕከል ይፋ ካደረገው ሰነድ የተወሰደ ነው፡፡ ይሁንና የ’ጦር…
Read 635 times
Published in
ህብረተሰብ
በወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት አዳዲስና በርካታ የጅምላ መቃብሮች መገኘታቸውን ባለፈው ሳምንት ይፋ ያደረገው የጎንደር ዩኒቨርስቲ የጥናት ቡድን፤ በርካታ የአካባቢው ሰላማዊ ሰዎች በአሰቃቂ ሁኔታ ግድያ እንደተፈፀመባቸው በማስረጃ ማረጋገጡን አስታውቋል። ባለፉት 40 ዓመታት ህወኃት በወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት አካባቢ በአማራ ህዝቦች ላይ የፈፀመውን ማህበራዊ…
Read 3644 times
Published in
ህብረተሰብ
(በዛሬው ፅሁፌ በተለያየ ዘመን የተነገሩ አስቂኝና አስገራሚ አጫጭር የፍልሰፍና ወጎችን እንመለከታለን፡፡) ‹‹እኔ ንጉስ ነኝ ምን እንዳደርግልህ ትፈልጋለህ?››በጥንታዊት ግሪክ በ4ኛው ክ/ዘ ብህትውናን እንደ የኑሮ ፍልስፍና አድርገው ሲኖሩ የነበሩ ሲኒኮች የሚባሉ ፈላስፎች ነበሩ፡፡ ከሲኒኮች መካከልም በጣም ታዋቂ የነበረው ዲዮጋንስ ነው፡፡ እናም አንድ…
Read 4556 times
Published in
ህብረተሰብ
Wednesday, 13 April 2022 17:40
ከደቡብ አፍሪካዊው ባለፀጋና ከኢትዮጵያዊቷ የጀበና ቡና ሻጭ የተወለደች የአርባ ምንጭ ታዳጊ
Written by ልጅ አቤኑ (አቤንኤዘር ጀምበሩ)
የህይወት የመጨረሻ ጠርዝ ላይ የነበሩት ታዋቂው የደቡብ አፍሪካ የአካውንቲንግ ቢዝነስ ባለቤትና የፀረ አፓርታይድ ንቅናቄ ታጋይ ፖለቲከኛ፣ በጣርና በሰመመን ውስጥ ሆነው፣ አንድ ነገር ደግመው ደጋግመው ይናገሩ ነበር፤ “ልጄን ሳሊንን ከመሞቴ በፊት ልያት፣ ሳሊኒ እኔ እያለሁ ምንም አትሆኚም” እያሉ። የሳሊኒ ወላጅ አባት…
Read 604 times
Published in
ህብረተሰብ
በየመስሪያ ቤቱ የተለጠፉት ቅንነት፣ ታማኝነት፣ አለማዳላት፣ ግልፅነት ... የሚሉት ፅንሰ-ሃሳቦች በጎ ሕሊና መገለጫዎች ናቸው። አንድ ሕብረተሰብ ወይም ሃገር እነዚህ ነገሮች ከበዙለት ሁለንተናዊ እድገቱ በሰላም ላይ ተመሥርቶ ይቀጥላል፡፡ ባለዕውቀቱና በሃላፊነት ላይ ያለው ደግሞ በጎ ሕሊና ኖሮት ሕዝብን ካገለገለ ያቺ ሃገር በእውነት…
Read 504 times
Published in
ህብረተሰብ