ህብረተሰብ
ይህን ምሳሌ በምናባችሁ አስቡት፡፡ ጎረቤት የሆኑ አባወራ (እማወራ) ናቸው፡፡ ዘወትር ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ ስለሚያስተዳድሩት ወይም ከልጆቻቸው ጋር ስለሚኖሩበት ቤት ይናገራሉ፡፡ «ቤቱ ስርዓት አጣ» ይላሉ በብሶት፡፡ ስለጽዳቱም አንስተው «በጣም ቆሽሾ መግቢያው ሁሉ ተበላሽቷል» ይሉና፣ ስለዕቃው አቀማመጥ ይሁን ስለአልጋ አዘረጋግም «አቀማመጡ ሁሉ…
Read 449 times
Published in
ህብረተሰብ
የሩስያና የዩክሬን የጦርነት ዜና እንደተጋጋለ ነው፡፡ በሀገር ቤት ያለውን አተያይ አላውቀውም እንጂ በመጨረሻው ዘመን (ምፅዓት ማለቴ ነው) ’የጦርነት ወሬ ትሰማላችሁ’ የሚለውን ትንቢት ነቅሰው አውጥተው፣ አሁን የደረሰ አስመስለው ፈርተውና አስፈርተው የሚናገሩ ሰዎችን ማግኘት እዚህ የተለመደ ሆኗል፡፡ ለነገሩ የጦርነት ዜና ነገር ከተነሳ…
Read 2152 times
Published in
ህብረተሰብ
Sunday, 20 March 2022 00:00
ዓለማቀፍ ኤግዚቢሽን ዘርፉ የብዙ ሚሊዮን ዶላሮች ገቢ ነው ተግዳሮቶችና የፖሊሲ ክፍተቶች
Written by Administrator
- ለሥራው አመቺ የሆነ የቦታ እጦት ትልቁ ችግራችን ነው -የአግሮ ፉድ ኤግዚቢሽን ከማሳ እስከ ጉርሻ ያለውን ፅንሰ ሃሳብ ይዟል ፕራና ኢቨንትስ በአገራችን በአሁኑ ወቅት ትላልቅና ዓለም አቀፍ ኤክስፖዎችንና ኤግዚቢሽኖችን በማዘጋጀት ከሚጠቀሱ ስመጥር ኩባንያዎች አንዱ ነው። ከሰሞኑ የዘንድሮን “ኢትዮ ሄልዝ” ዓለም…
Read 447 times
Published in
ህብረተሰብ
"-አሉላ አባነጋ፣ ባንድ ዐይቸው እንባ፣ በሌላ ዐይናቸው ተስፋ እያነበቡ፣ ንጉሰ ነገስቱን አርክተው፣ ሕዝባቸውን አኩርተው፣ ባንዳዎችን እያሳፈሩ ቀጥለዋል። ዐፄ ዮሐንስም ከመኳንንት ቤት አልመጡም ብለው የሚገባቸውን ክብርና ሹመት አልነፈጓቸውም።…" ታላቁ የጦር መሪ አሉላ አባ ነጋ፣ እንደ ናፖሊዮን ቦናፓርት፣ ገና ከልጅነታቸው ጀምሮ አትንኩኝ…
Read 8553 times
Published in
ህብረተሰብ
የምታየውን ሁለት ኮከብ ወታደራዊ የማዕረግ ምልክት፣ በብሔር አስተዋጽፆ አልወሰድኩትም። በህዝብ ትግል የተሸኘው ቆሞ ቀር አሊያም ለውጥ ተከትሎ የመጣ አዲስ ስርአት ገፀ በረከትም አይደለም። ኮኮቡ ከሰማይ ላይ ተንጠባጥቦ፣ ከብዙዎች መሀል መርጦ እኔ ትከሻ ላይም አላረፈም።በመከላከያ ሰራዊት ውስጥ ከአስራ ሰባት አመቴ ጀምሮ…
Read 1378 times
Published in
ህብረተሰብ
= በቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ዘመን በመላው ኢትዮጵያ 9 ሆስፒታሎችና 113 ባንኮች ነበሩ።= ከኢጣሊያ ወረራ በፊት በኢትዮጵያ 30 ትምህርት ቤቶችና 5ሺ ተማሪዎች ነበሩ። ከወረራው በኋላ ከ1933- 1966 ዓ.ም ድረስ 1999 ት/ቤቶች፣17 ኮሌጆችና 2 ዩኒቨርሲቲዎች ተከፍተዋል።= በአፄ ኃይለሥላሴ ዘመን 423 ልዩ ልዩ ፋብሪካዎች…
Read 466 times
Published in
ህብረተሰብ