ህብረተሰብ
ዜጎች አገራችሁ አይደለም፣ ልቀቁና ውጡ መባላቸው አሳፋሪ ነው! (የ“አንድነት” ህዝብ ግንኙነት ሃላፊ) ነዋሪዎች ሲፈናቀሉ በህይወት የመኖር ህልውናቸውም አደጋ ላይ ይወድቃል ( ኢትዮጵያዊ ምሁር) የኢትዮጵያ ህገ መንግሥት ካስቀመጣቸው የሰብአዊ መብት ድንጋጌዎች መካከል፤የዜጐች ከቦታ ቦታ የመዘዋወር ነፃነት አንዱ ሲሆን በህገ መንግሥቱ አንቀፅ…
Read 2645 times
Published in
ህብረተሰብ
ዘመንና ሁኔታዎች ቢቀያየሩም ታሪክን እንደፈለጉ መለዋወጥ አይቻልም፡፡ በእርግጥ ታሪክን የምናይበት የፖለቲካ መነፅር ነገሮችን ለዋውጦና አቀያይሮ (አንሸዋሮ) ሊያሳየን ይችል ይሆናል፡፡ በዚህ ፅሁፍ ማንሳት የፈለግሁት ከ25 ዓመታት በፊት በነበረችው ኢትዮጵያና በዚያ መዘዝ ዛሬ የታሪክ ከዳተኞች በሚፈፅሙት ደባ ዙሪያ ነው፡፡ የዛሬ 25 አመት፣…
Read 4926 times
Published in
ህብረተሰብ
በዓለም ዙሪያ አንድ ቢልዮን ያህል ተጠቃሚዎችን አፍርቷል፡፡ በተጠቃሚዎቹ ብዛት ከማኅበራዊ ድር ዐምባዎች ቀዳሚውን ስፍራ ይዟል፡፡ በቢልዮን ከሚቆጠሩት የፌስቡክ ተስተናጋጆች መካከል ከግማሽ ሚልዮን በላይ (867,000) የሚኾኑት ከኢትዮጵያ የተመዘገቡ ናቸው፡፡ ይህ አኀዝ ከአጠቃላይ የአገሪቱ ሕዝብ ብዛት 0.99 በመቶውን ብቻ እንደሚይዝ በየጊዜው መጠናዊ…
Read 7296 times
Published in
ህብረተሰብ
ከሶማሊያና ከኤርትራ ስደተኞች ጋር ተፎካክሮ ቤት መከራየት ከባድ ነው “የግርማ በዳዳ አስጨናቂ ጥያቄ” በሚል ርእስ አልአዛር የተባሉ ፀሐፊ፣ በጥር 11 ቀን 2005 የአዲስ አድማስ ጋዜጣ ያቀረቡት ጽሑፍ አትኩሮቴን ቆንጥጦ አነበብኩት፡፡ በየአመቱ በመቶ ሺ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች በአራቱም አቅጣጫ እየተሰደዱ፣ ቁጥር…
Read 2460 times
Published in
ህብረተሰብ
የአክሲዮን ማህበር፣ ከስልጡን የብልፅግና መንገዶች መካከል አንዱ ቢሆንም በርካታ ችግሮችም ይታዩበታል፡፡ ለአርያነት የሚበቁ የአክሲዮን (ኩባንያዎች) የመኖራቸውን ያህል በውዝግብ የታመሱ የአክሲዮን ማህበራት፣ በምስረታ ላይ አመታትን እያስቆጠሩ ባለ አክሲዮኖችን ተስፋ የሚያስቆርጡ ማህበራት፣ ለብክነትና ለስርቆት የተጋለጡ፣ ለትንሽ ጊዜ ግርግር ፈጥረው እልም የሚሉ የአክሲዮን…
Read 9161 times
Published in
ህብረተሰብ
*የወንድ ልጅ ብልት ቆርጠው “ተጫወችበት” ይላሉ--- *ቦንብ ታጥቀሽ ራስሽን አፈንጂ ተብዬ ነበር ---- *አፍሪካውያንን በኤሌክትሪክ ማቃጠል የተሰጠኝ የሥራ ኃላፊነት ነበር--- *ውሃ ስንጠይቅ ሽንታቸውን ነበር የሚሰጡን …እላያችን ላይ ይሸናሉ … ከአማርኛ ይልቅ አረብኛ መናገር ይቀናታል፡፡ የምትናገረው በቁጭት፣ በእልህና በፍርሃት ስሜት ነው፡፡…
Read 10541 times
Published in
ህብረተሰብ