Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ህብረተሰብ

Monday, 10 September 2012 14:14

ትችላለች

Written by
Rate this item
(1 Vote)
አረንጓዴ፣ ብጫ ቀይ የሴቶች ግጥም ነች! የጀግና ዋጋ መወደድ ነው ወይ ጀግንነትን የሚፈጥረው?... አልኩኝ ለራሴ፡፡ ወርቅን ብርቅ የሚያደርገው በቀላሉ የማይገኝ መሆኑ ነው?...ሁሉም ሰው በውስጡ የጀግንነት መንፈስ አለው፡፡ መንፈሱን ወደ ተግባር የሚለውጠው ግን ወርቅ የሆነው ብቻ ነው፡፡ ጀግናና ወርቅ አንድ የሆኑት…
Monday, 10 September 2012 13:52

“ሰው ጥሩ ሰው ጥሩ፣

Written by
Rate this item
(0 votes)
እንዴት ናችሁሳ! የ‘ኢቩ አትሞስፌር’ ነገር ነው! አንድ ሁልጊዜ የሚገርመኝ ነገር…መንፈቅና ዘጠኝ ወር ቺስታ ሆነው የቆዩ ወዳጆቻችን የዋዜማ ጊዜ ፈረንካውን ከየት ነው የሚያገኙት! ግራ ገባና! ይቺ የፈረንጅ ጋዜጣና ቴሌቪዥን ሁሉ ‘ዘ ሴክሬቲቭ ኢስት አፍሪካን ኔሽን’ እያለ ሲጠራት የከረማት አገር ውስጥ የአደባበዩ…
Rate this item
(1 Vote)
ፈር መያዣ፡- ባለፈው ሣምንት “አቶ መለስ ለዓላማቸው ኖረዋል፤ ኢትዮጵያ ለራሷ ታልቅሥ!” በሚል ርዕስ፣ በሀገራችን የመሪ እና የተመሪ ህዝብ ግንኙነት ጥልቅ ጥናት የሚሻ እየመሰለኝ ስለመምጣቱ፣ ከፖለቲካ ንቃተ ህሊናችን ይልቅ ህብረተሠባዊው የአስተሳሰብና የአሰራር ልማዳችን የበለጠ ሰፊ ሥራ የሚጠይቅ ስለ መሆኑ፣ ከተዥጐረጐረ ባህልና…
Rate this item
(1 Vote)
አንድ አባት ሰሞነኛ ስለሆነው የአገራችን የሀዘን ክስተት አንስተው በርዕሴ የተመለከቱት አምስት የአገር መሪዎችና አምስቱ የሃይማኖት አባቶች ከስደተኝነትና ከአማሟታቸው ጋር በተያያዘ የተጋሩት ታሪክ ምን አንደምታ ይኖረው ይሆን? በሚል ጥያቄ ሲያነሱ መስማቴ ለዚህ ጽሑፍ መፃፍ መነሻ ሆኖኛል፡፡ ከስተደኝነትና የአሟሟት ታሪካቸው በተጨማሪ ወዳጅነትና…
Saturday, 08 September 2012 12:17

የአካል ጉዳተኝነት ፈተናዎች

Written by
Rate this item
(0 votes)
የልጅነት ውብ እድሜዋን ያሣለፈችው ከእድሜ እኩዮቿ ጋር እንደልቧ ተጫውታና ተሯሩጣ ነው፡፡ በተፈጥሮ የተቸራት ብሩህ አዕምሮዋ ከቅልጥፍናዋና ከፈጣን ተፈጥሮዋ ጋር ተዳምሮ በመንደራቸው እጅግ ተወዳጅ ልጅ አድርጓታል፡፡ በትምህርቷ ጐበዝ ከሚባሉ ተማሪዎች ተርታ የምትጠራው ራሔል፤ የጨዋታዎች ሁሉ አድማቂም እንደነበረች ይነገራል፡፡ እሷ ያለችበት ጨዋታ…
Saturday, 08 September 2012 11:49

የማየት ፍሬ

Written by
Rate this item
(2 votes)
“ድህነት ጠፍንጐ ይዞን ነው እንጂ አበላሉንስ እናውቅበት ነበር” ሁለት ለንደን እንደ ገባሁ ራሴን ከብልቃጥ ወደ ባሕር የተሸጋገረ አሣ አድርጌ ቆጠርሁት፡፡ አዲስ አበባ ውስጥ አንድ ቦታ ከጠፋኝ የመንደሩ ሰው “ደርሰሃል ከስልክ ግንዱ ወደ ግራ እጥፍ ስትል ታገኘዋለህ!” እያለ ተግቶ ይመራኛል፡፡ በለንደን…