Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ህብረተሰብ

Saturday, 24 September 2011 09:43

ዘመን ሲልከኝ ባልታዘዝስ?

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ከሶስት ሳምንት በፊት በዚሁ ጋዜጣ ላይ ..ወፍጮው ውስጥ ያለው መንፈስ.. በሚል አርዕስት አንድ መጣጥፍ አቅርቤ ነበር፡፡ ...መጣጥፉ በሰው ልጅ ውስጥ ያለውን ..መንፈስ.. ምንነትና ባህርይ ለመረዳት ሙከራ ያደረኩበት ነው፡፡ ...ዶ/ር ዳኛቸው (በአዲሱ አመት እትም ላይ) ያቀረቡት ሁፍ ደግሞ፤ የትውልድን ጥያቄ ከዘመን…
Saturday, 24 September 2011 09:33

ሰው፣ ስም፣ ሰላምታ(እና ማህበራዊ ኑሮ)

Written by
Rate this item
(1 Vote)
..እግዚአብሄር አምላክም የምድር አራዊትንና የሰማይ ወፎችን ሁሉ ከመሬት አደረገ፤ በምን ስም እንደሚ-ሯቸውም ያይ ዘንድ ወደ አዳም አመጣቸው፤ አዳምም ህያው ነፍስ ላለው ሁሉ በስመ እንደ ጠራው ስሙ ያው ሆነ.. (ኦሪት ዘፍጥረት፣ ምእራፍ ሁለት፣ ቁጥር አስራ ዘጠኝ) አንድ የተከበራችሁ አንባብያን ሰው ገና…
Saturday, 17 September 2011 10:17

የዘመን ሐሳበ

Written by
Rate this item
(0 votes)
የኢትዮጵያ ዘመን መቁጠሪያ መሠረቶችዘመን ማለት በመላው ጊዜ ውስጥ የሚገኝ፤ በልብ ውስጥ የሚያዝ ወሰነ ጊዜ፣ ቀጠሮ ጊዜ፣ ጊዜ ዕድሜ ነው፡፡ ዘመን ማለት ቁጥር ያለው ጊዜ ነው፡፡ ጊዜ የተባለው ምንት ዓለም ከተፈጠረች ጊዜ ጀምሮ እስካለችበት ጊዜ ድረስ የሚኖር ያለ ሲሆን ይህን ጊዜ…
Rate this item
(0 votes)
እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ በአገራችን የሚገኙት ዕውቅ ዩኒቨርስቲዎች፣ ዓለም አቀፍ ደረጃ ያላቸው አውሮፕላን ማረፊያዎች፣ አውቶቢስ መናኸሪያዎች፣ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድቦች፣ ቴአትርና ሲኒማ ቤቶች... በጣት የሚቆጠሩ ነበሩ፡፡ የሚበዙት ደግሞ በመንግሥት ይዞታነት ነበር የሚታወቁት፡፡ እንዲህ አይነት እጥረት የሚታይባቸውን መስኮች ለማስፋፋት በመንግሥት እየተሰሩ…
Rate this item
(0 votes)
ባለፈው ሰሞኑን በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ የኖህ ዘመን ታሪክን በተመለከተ የሚወጡ መጣጥፎችን ስመለከት እኔም በዚህ ሃሳብ ዙሪያ የምለው ነገር ካለ ብዬ ማውጠንጠን ጀመርኩ፡፡ በተለይ የኖህ መርከብማረፊያዋ በአገራችን መሆኑን የሚገል የታሪክ መሐፍ መታተሙን ስሰማ፣ ነገሩ ግርም አለኝና ..ለመሆኑ የታሪኩ እውነታነት ባልተረጋገጠ…
Rate this item
(0 votes)
ዐፄ ምኒልክ የመጀመሪያውን የስልክ ጥሪ የደወሉት ወደዚች ከተማ ነው፡፡ የመጀ መሪያው ባንክ የተቋቋመውም በዚች ከተማ ነው፡፡ የመጀመሪያው የቴምብር ፖስታ የተላከውም ወደዚች ከተማ ነው፡፡የመጀመሪያው ማተሚያ ቤት የተቋቋመው በዚች ታሪካዋበዚች ታሪካዊ ከተማ ነው፡፡ በምሥራቅ አፍሪካ አካባቢ ዙሪያዋ በግንብ የታጠረላት ብቸኛ ከተማም ነበረች፡፡…