Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ህብረተሰብ

Saturday, 03 March 2012 14:57

አላምርባቸው ያሉ ነገሮች…

Written by
Rate this item
(1 Vote)
እንዴት ከረማችሁሳ! እንዲሁ ነው እንግዲህ…የላይፍ ነገር! እኔ የምለው…ዘንድሮ አላምርባቸው ያሉ ነገሮች አልበዙባችሁም! ለምሳሌ ከቤት ውጪ የመመገብ ነገር አላምርበት ብሏል፡፡ እኔ የምለው…ፊፍቲ ምናምን ብር ከፍላችሁ ያዘዛችሁት ሥጋ ወጥ ውስጥ …”ሥጋውን” ለማግኘት ለአፋልጉኝ ማስታወቂያ ተጨማሪ ወጪ ሊያስፈልጋችሁ ይችላል፡፡ ሹሮ ያኔ “የድሃ ቀለብ”…
Saturday, 03 March 2012 14:55

አባይ እስኪደርስ

Written by
Rate this item
(0 votes)
GIZ የተባለው መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል እያከናወናቸው ያሉትን ተግባራት ማሣየትና በዚሁ ክልል በ3 ቀበሌዎች ላይ ያስገነባቸውን በውሃ ኃይል የሚሰሩ የኤሌክትሪክ ማመንጫ ጣቢያዎችን ለማስመረቅ በተያዘው ፕሮግራም ላይ እንዲገኙ ጥሪ ከተደረገላቸው ጋዜጠኞች መካከል አንዷ ሆኜ ነበር ባለፈው ረቡዕ…
Saturday, 03 March 2012 14:46

መከልከል መፍቀድ ነው!

Written by
Rate this item
(0 votes)
ሀገራችን የመከልከል አዚም የተጠናወታት ሀገር ነች፡ ኑሮአችን ወይም ህይወታችን በክልከላ የተሞላ ነው፡፡ ፓርላማችን እራሱ የህዝብ እና የሀገር ጥቅም ለማስጠበቅ ሳይሆን የክልከላ ናዳ እንደ ህግ ለማዝነብ የተቋቋመ ነው፡፡ ወይም ይመስላል፡፡ ወይም… ልጆቻችን የሚያድጉት በክልከላ ታጥረው ነው፡፡ ወይም ቢያንስ እኛ የትላንቶቹ ልጆች…
Saturday, 03 March 2012 14:51

ቤተ-ጊዮርጊስን አየነው!

Written by
Rate this item
(0 votes)
ላሊበላ ከተማ ገብተን አንዱ ዋና ሥራዬ ሻወር መፈለግ ነበር፡፡ ከአዲስ አበባ ስንነሳ ከተማውን ሊያስጎበኘን ቀጠሮ የያዝኩት ልጅ ጋ ደወልኩኝ፡፡ “ሃሎ ነቢይ፤ አውቄሃለሁ፤ አውቄሃለሁ” “ከአዲስ አበባ የመጡ እንግዶች ይዤ ላሊበላ አብያተ-ክርስቲያናቱን እያስጎበኘሁ ነኝ፡፡ ከእነሱ ስለያይ እንገናኛ” አለኝ፡፡ “ችግር የለም አሁን ግን…
Rate this item
(0 votes)
የመጨረሻዋ ቀን እርግጥ በሯ ጠባብ ናት፡፡ ከአንድ ሜትር የዘለለ ቁመት የሌላት “አስጐንባሽ” በር ናት፡፡ ይህቺን ጠባብ በር አጐንብሰን ስናልፍ የምናገኛት ክፍልም እንዲሁ ጠባብ ናት፡፡ በዚህች ጠባብ ክፍል ግድግዳ ላይ የከብት ይሁኑ የሌላ እንስሳ የማያስታውቁ ሹል ቀንዶች በመደዳ ተሰክተው ይታያሉ፡፡ እነዚህ…
Saturday, 03 March 2012 14:45

ሱዳናዊው አሉላ

Written by
Rate this item
(0 votes)
አባታቸው ከጃንሆይ የወርቅ ኒሻን ሸልመዋል ከኢትዮጵያውያን ጋር ብዙም ልዩነት በሌላቸው ሱዳኖች መሀል ቢሆኑም ኢትዮጵያዊ ደም እንዳላቸው ለማወቅ ግን የሳቸው ማረጋገጫ አያስፈልጋችሁም፡፡ አሉላ በርሄ ኪዳኔ ይባላሉ፡፡ ጊዜውን በትክክል መናገር ባይችሉም የሳቸው አያት ከትግራይ በመነሳት ገዳሪፍ የተባለችውን የሱዳን ከተማ ካቋቋሙ ሰዎች አንዱ…