ህብረተሰብ

Monday, 11 September 2023 09:30

ለአዲስ አመት - አዲስ ምዕራፍ!

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ምናልባት በድንገት ደርሶ ብስጭት የሚያደርግ ነገር አጋጥሟችሁ ያውቅ ይሆናል። ወይም ቢያንስ በሆነ አጋጣሚ አንዳች “የሚያስደነግጥ አልያም የሚያስደነግጥ” ነገር ትሰሙና ምንም እንኳ ጉዳዩ እናንተን በቀጥታ ባይመለከትም ግን የሁኔታው ተገቢ አለመሆን፤ አፍራሽነቱ፤ ከቅንነት በተቃራኒ መንገድ ታስቦ የሚደረግ መሆኑ ክፉኛ ይከነክናችኋል፡፡ በምንኖርበት ማህበራዊ…
Rate this item
(1 Vote)
መቋሚያ የማህበረሰብ ልማት ድርጅት፣ በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ህጋዊ ሰውነት የተሰጠው፤ በአደገኛ እጾች ተጠቃሚነትና ሱሰኝነት ቅድመ መከላከልና የሱስ ህክምና ዙሪያ ከ15 ዓመታት በላይ የሰራ አገር በቀል ግብረ ሰናይ ድርጅት ነው፡፡ራዕዩ፡- ከአደገኛ እፅ ተጠቃሚነትና ሱሰኝነት የፀዳ ባለራዕይ ትውልድ በአፍሪካ ላይ ተሰርቶና ተነስቶ…
Sunday, 03 September 2023 21:19

ሰው ሆንኩኝ… ከዛስ?

Written by
Rate this item
(2 votes)
 እንዲሁ የሰው ልጆችን ሳያቸው ያሳዝኑኛል፡፡ሲራመዱ ሳያቸው፣ ሲስቁ፣ ሲዋሹ፣ ሲያልባቸው፣ ሲቆጡ፣ ሲያጠኑ፣ ሲያስቡ፣ ሲጎርሩ፣ ሲተኙ፣ ሲጓጉ፣ ሲመሩ፣ ሲያድኑ፣ ሲገሉ… እንዲሁ እንዲሁ ሲያደርጉ ሳያቸው ያሳዝኑኛል፡፡ ሁሉም ገፅ ላይ ተስፋ ይታየኛል፡፡ ሁልጊዜም ቢሆን ሊሞሉት ያልቻሉት የህይወት ጥያቄ እንዳለባቸው እያወቁ ነው፣ ጠዋት ከእንቅልፋቸው የሚነቁት፤…
Rate this item
(0 votes)
 የኢትዮጵያ አርታኢያን ማህበር (Editors Guild of Ethiopia)ሳምንታዊ የቁርስ ላይ ስብሰባውን በሂልተን ሆቴል አካሂዷል ። የዕለቱ የመወያያ ርዕስ ጉዳይም ”Media and Gender“ የሚል ነበር፡፡እንደወትሮው ለውይይት መነሻ የሚሆን ጥናታዊ ጽሁፍ፣ በጾታ እኩልነት ላይ ትኩረቷን አድርጋ በምትሰራው የሚዲያ፣ አድቮኬሲ እና ኮሙዩኒኬሽን ባለሙያዋ ቤተልሔም…
Rate this item
(2 votes)
ጆሴፍ ፑልቲዘር፤ ጋዜጠኛ፣ መርማሪ ሪፖርተር፣ አሳታሚ፣ የፕሬስ ነጻነት ጠበቃ ነበር፡፡በኮሎምቢያ ዩኒቨርስቲ የመጀመሪያውን የጋዜጠኝነት ት/ቤት ከፍቷል - በተጨማሪምለጋዜጠኝነትና ሥነጽሁፍ ዘርፎች፣ ዝነኛውን የፑልቲዘር ሽልማትም ፈጥሯል፡፡ጆሴፍ ፑልቲዘር፤ የተሻለ የዕይታ ብቃት ይዞ ቢወለድ ወይም ቼዝ መጫወት ባይችል ኖሮ፣ ጋዜጦቻችን ዛሬ ከምናውቃቸው የተለዩ ይሆኑ ነበር፡፡…
Rate this item
(2 votes)
ቅዳሜ ነሐሴ 6 ቀን 2015 ዓ.ም በሀገር ፍቅር ቴአትር ትንሹ አዳራሽ፣ የደራሲና ሐያሲ አስፋው ዳምጤ ‹‹የአማርኛ ጥበበ ቃላት ቅኝት›› መጽሐፍ በተመረቀበት ዕለት፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ መምህር ረዳት ፕሮፌሰር ደረጀ ገብሬ፤ በመጽሐፉ ላይ ባቀረቡት የዳሰሳ ጽሑፍ፤ ‹‹ጥበበ ቃላት በመጽሐፍ መልክ ተጠርዞ…
Page 6 of 263