Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ህብረተሰብ

Rate this item
(1 Vote)
ከይምርሃነ ክርስቶስ ወደ ላሊበላ! ለመሆኑ፤ ይምርሃነ ክርስቶስ ማነው? የቅድስና ማዕረግ ከተሰጣቸው የዛጔ ነገሥታት አንዱ ነው፡ ከ10ኛው ክ/ዘመን መጨረሻ እስከ 11ኛው ክ/ዘመን አጋማሽ የኖረ ንጉሥ ነው፡፡ አባቱ ግርማ ሥዩም የንጉሥ ጠንጠውድም ወንድም ነው፡፡ አጐቱ መሆኑ ነው፡፡ ይምርሃነ ክርስቶስ ውሎ አድሮ እንደሚነግስ…
Saturday, 25 February 2012 12:52

ስነ ሥርዓት፤ በዘረ - መልኛ

Written by
Rate this item
(0 votes)
የተፈጥሮ ስነ ምግባር “ክርስቶስ” የሚያስተምረው ስነ ምግባር አይደለም፡፡ ግራ ጐንህን ሲያጮልህ ቀኙን አስተካክለህ መስጠት “ተሸናፊነት” ነው፡፡ ወይንም በዘረ-መል ቋንቋ መጥፎ የጂን ባለቤትነት ነው፡፡ ተፈጥሮ፡- ጥሩ ሰው “Nice guy” ብሎ የሚጠራቸው፤ መቀበላቸውን እርግጠኛ ሲሆኑ ብቻ የሚሰጡትን ነው፡፡ መስጠት እና መቀበል ተመጣጣኝ…
Rate this item
(0 votes)
ለመሆኑ አንድ ህዝብና መንግስት ከዚያች ከትንሽ ደሴት ተነስቶ፣ ሩብ አለምን ለመግዛት ያስቻለው የአማካዩ ግለሰብ መሰረታዊ እና ዘላቂ ጠባይ ምን ይመስል ይሆን? መልስ፡- እንደ ብረት የጠነከረ፣ ምንም ይሁን ማንም የማይበግረው discipline ወይም ስነ ስርአት፡፡ የዚህ ባህሪ ገፅታ “Empire Builder” የሆነ ነብስ…
Rate this item
(11 votes)
አንድ ሰው በትርፍ ጊዜው ብዙ ሙታን ወደተቀበሩበት የመቃብር ስፍራ ሄዶ በሰዎች መቃብር ላይ የተጻፉትን ጽሑፎች በማንበብ ሳይ ሳለ፣ በአንድ ሰው መቃብር ላይ አንድ ግር የሚል ጽሑፍ አነበበ፡ ጽሑፉ በ”30 ዓመቱ ሞተ፣ በ60 ዓመቱ ተቀበረ” ይላል፡ ጽሑፉ ግር ብሎት ቆሞ ማሰላሰል…
Rate this item
(0 votes)
የጐንደር ከተማ ምክትል ከንቲባ የሆኑት አቶ ጌትነት አማረ በዘንድሮ የጥምቀት በዓል አከባበር፣ በእንግዶች አቀባበል፣ በቱሪዝም፣ ስለ ኢንቨስትመንት እና ቅርስ ጥበቃ ዙሪያ ከአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ መልካሙ ተክሌ ጋር አጭር ቆይታ አድርገዋል፡፡ በውጭ ሀገራት የሚገኙ ተወላጆቿ እስካሁን ለጐንደር ምን አደረጉ? ባለፈው መንግስት…
Rate this item
(0 votes)
ጐንደር ማለዳ ነቅታለች፡፡ ለጥምቀት ያለችውን የክት ቀሚሷን ለብሳ አደባባይ ወጥታለች፡፡ “እልል” እያለች፣ እያሸበሸበች፣ “ሆ” እያለች፣ እየዘመረች ወደ ጥምቀተ ባህሩ ወርዳለች፡፡ የፋሲል መዋኛ ዙሪያውን በቤተክርስቲያን አገልጋዮች፣ በምዕመናንና በቱሪስቶች ተከቧል፡፡ ከጥምቀተ ባህሩ በስተምዕራብ አቅጣጫ ካህናት፣ ቀሳውስት፣ ጳጳሱና የሰንበት ትምህርት ቤት መዘምራን በልብሰ…