Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ህብረተሰብ

Saturday, 22 September 2012 11:16

መስቀል እና “ጣባ”

Written by
Rate this item
(1 Vote)
በመርካቶ ቆጮ ተራ በዛጎል የተጌጡ ጣባዎችን የሚሸጡ ሰዎች አሉ፡፡ የሶዶ ጉራጌ ሴቶች በየቤታቸው የሚሰሩትና ጣባን በዛጎል በማስጌጥ የሚታወቁበት ሥራም አለ፡፡ የቤት እመቤቶች ይህንን ችሎታቸውን በግል ከመጠቀም ውጭ ለገበያ ሲያቀርቡት አይታይም፡፡ እስቲ ራስሽን አስተዋውቂ… ኢሲያ ሆሣ እባላለሁ፡፡ ትውልድና ዕድገቴ አዲስ አበባ…
Saturday, 22 September 2012 11:05

የማየት ፍሬ

Written by
Rate this item
(2 votes)
በለንደን የሚኖሩ አበሾች በሥራ ሰዓት ሽንጣቸውን ገትረው ይዝናናሉ፡፡ በእረፍት ሠዓት ደሞ ሌላ ነገር ገትረው ይዝናናሉ፡፡ ከዋና ዋና መዝናኛዎች አንዱ ጫት ነው፡፡ እነ ገለምሶ የቪዛ ደጅ ጥናት ሳያጉላላቸው ቀድመውኝ ባሕር ተሻግረው አገኘኋቸው፡፡ ዝነኛው ማሙዬ ጫት ቤት ውስጥ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ተደባልቀው ተቀምጠው…
Saturday, 15 September 2012 11:50

“አጥንቱ ካርድ ተሞልቶበታል…”

Written by
Rate this item
(1 Vote)
እንዴት ሰነበታችሁሳ! በዓል በሰላም አለፈ? ዓመቱን ሙሉ ሰላም ያድርገውማ፡፡ የምንበሳጭበትን፣ የምናዝንበትን፣ ተስፋ የምንቆርጥበትን ቀንሶልን ‘ዋሻው ጫፍ ላይ ያለውን ብርሀን እንድናይ’ ያድርገንማ!የበዓል ሰሞን አይደል…ይቺን ስሙኝማ፡፡ የሮሚዮና ጁሊየት ትያትር መድረክ ላይ እየታየ አዳራሹ ጢም ብሏል፡ ጁሊየት፡- “ሳመኝ ሮሚዮ፡፡ ሳመኝና እቤቴ ልሂድ፡፡” ሮሚዮ፡-…
Saturday, 15 September 2012 11:41

ኃይለ ሥላሴ ጉግሳ - ከዳተኛው መስፍን

Written by
Rate this item
(1 Vote)
“ከትልቅ ወይም ከትንሸ መወለድ ሞያ አይደለም…” ኢትዮጵያ ደረታቸውን ለጦር እግራቸውን ለጠጠር ሳይሰስቱ እየሰጡ አገራቸውን ለወራሪ አናስደፍርም ብለው በየጋራው በየሸንተረሩ ተሰማርተው፣ በኋላ ቀር መሣሪያ ጠላትን እየጣሉ የወደቁ ብዙ ጀግኖችን ያፈራች አገር ናት፡፡ ከስንዴ መካከል እንክርዳድ አይጠፋም እንደሚባለው ለገንዘብ ወይም ለርካሽ ቁሳዊ…
Saturday, 15 September 2012 11:33

“አዲስ ዓመት”ና “ሚስቶ” ዕቅዶች

Written by
Rate this item
(0 votes)
ነገረ ጽሑፌን በጥያቄ ልጀምር፡፡ ለመሆኑ የዘመን አዲስና አሮጌ አለው? ዘመን ሲታደስ ምን ይመስላል? እንደ እንቦሳ በየመስኩ ሲቦርቅ እናየዋለን? ከዚያም ወጣት ሆኖ ደረቱን ገልጦ ትከሻውን አሳብጦ “ማን ነክቶኝ“ ሲል እናስተውላለን? በሶስተኛ ደረጃስ ጐልማሳ ሆኖ እንደ ሰው ሲጨምት የምናስተውልበት ጥበብ አለን? አንድ…
Rate this item
(0 votes)
ዶክተር ዩን - ፕዮ ሺን የሐናም ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት (ኮሪያ) የእንኳን ደስ አለዎ ደብዳቤ የዓለም ሰላምንና ዕርቅን በመላው ዓለም ለማስፋፋት የዓለም የሰላም ጓድ (World peace Corps) ያደረገውን ክቡር ጥረት መሠረት አድረጌ የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የዓለም ሰላም የክብር ተሸላሚ ሆነው በመመረጣቸው…