ህብረተሰብ
የሥልጡኑ ሰው ሥነ-ልቦና የተዋቀረውና የተቃኘው በምክንያታዊ አራዳ አስተሳሰቡ [Mindset] ነው፡፡ ያ ማለት ደግሞ ሥነ-ልቦናው አንድም ምክንያታዊ [realistic] ሆኖ በማሰብ የተዋቀረ አንድም አራዳ በሆነ ጠባይ - አመለካከት [attitude] የተቃኘ ነው፤ ይቃኛልም ማለት ነው፡፡ ለእርሱ አራዳነት የነቃነት ነው፤ ብልጥነት፣ ብልህነት ነው፤ ምክንያታዊነት…
Read 1828 times
Published in
ህብረተሰብ
እኛማ እንቆጥራለንዛሬም ሙሉ ሳቅክንያልተሸራረፈ ሙሉ ፈገግታህንእንዳቀፍን አለን በየምላዳችን የነገ ሰብልህን..አሴ ኩራ ኩራ፣ ባለህበት ኩራ፣ብርሃን ያዘምራል፣ ያሳብህ ተራራ..ዓመቱማ ያልፋል ወደ ፊት ገፍትሮንዘመኑ ቢሸብት፣አይረሴ ራዕይ፣ ነጭ ፀጉር የለውከቶ መች ይረሳልህልምህ የወይን ጠጅ፣ ሲነጋ ይበስላልየነበረህና የነበረን ሀሳብ፣ እያደር ይጠራል፡፡ስምህ ማዘርዘሩ፣ መንፈስህ መብቀሉእምነት ፍልስፍና…
Read 1436 times
Published in
ህብረተሰብ
(Searching For Alternative Reality)“--የሰበሰብኩት…ስለራሴ ያለኝን እውቀት በአንድ ሌሊት ድራሹን አጥፍቼ አዲሱን ማንነቴን መፍጠር እንደምችል የዚህ ጥበብ ጉዞ አስተማረኝ፡፡ በሁሉም የተፈጥሮ ስርዓት ውስጥ በምድር ቃላት ለመተረክ የሚከብዱ ሚስጥራት ታትመዋል፡፡ በነዛ ሚስጥራት ውስጥ ህይወቶች እየተመላለሱ እንደሆነ የሚረዳው የነፍሱን አይኖች የከፈታቸው ብቻ ነው፡፡…
Read 1325 times
Published in
ህብረተሰብ
በቅርቡ በህገመንግሥት መሻሻል፣ በጠ/ሚኒስትሩነ ሥልጣን መገደብ ና ሌሎች ተያያዥ ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ጥናት አካሂዶውጤቴን ይፋ ያደረገው አፍሮ ባሮሜትር ፣ የኢትዮጵያ ተወካይና ተመራማሪ፣አቶ አቶ ሙሉ ተካ፣ ተቋሙ በሚያካሂዳቸው ጥናቶች፣ በናሙና አመራረጥ ና በጥናት በሥነ ዘዴ ላይ ሙያዊ ማብራሪያ ሰጥተውናል፡፡ እነሆ፡ አቶ…
Read 1649 times
Published in
ህብረተሰብ
ዶክተር ደምሱ ገመዳ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አራት ኪሎ ካምፓስ የማቲማቲክስ ምሁር ነበሩ። የወንድሜ የዶክተር ሙሉጌታ በቀለ ጓደኛና የአርሲ ሽርካ ጎቤሳ ተወላጅ ናቸው።በዚህች አጭር ፅሁፌ የዶክተር ደምሱገመዳን ባዮግራፊ ለመፃፍ አይደለም፤በዕርግጥ ምሁሩ በህይወት ዘመናቸው ለሀገራቸው በሙያቸው ትልቅ አስተዋፅዖ ያበረከቱ ምሁር መሆናቸውን አውቃለሁ።…
Read 1047 times
Published in
ህብረተሰብ
አምባሳደር ነው የመረጣችሁት” (ጋዜጠኛ ዮናስ ከበደ)ፖለር ፕላስ ኤክስለንስ ሀብ የተባለ የአገሪቱን የአገልግሎት ዘርፍ ክፍተት ለመቀነስ የተቋቋመ የስልጠናና የልህቀት ማእከል ሲሆን በተለምዶ ቦሌ ጤና ጣቢያ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ “AG Grace” ህንፃ ላይ ይገኛል፡፡ ማዕከሉ በዋናነት የተቋቋመው በአገሪቱ በየትኛውም ዘርፍ ያሉ የአገልግሎት…
Read 1656 times
Published in
ህብረተሰብ