ህብረተሰብ
Saturday, 01 October 2022 12:42
ዝክረ - ማዲንጎ አፈወርቅ “ሥራዬ የወርቃማውን ዘመን ደረጃ እንዲይዝ ጥሬአለሁ”
Written by Administrator
(ድምጻዊ ማዲንጎ አፈወርቅ ሦስተኛ አልበሙን ሲያወጣ የዛሬ 7 ዓመት ከአዲስ አድማስ ጋር ያደረገው ቃለ ምልልስ)በባህር ዳርና በአዲስ አበባ ከ15 ዓመታት በላይ በምሽት ክበቦችሰርቷል፡፡ “ስያሜ አጣሁላት” በሚለው የመጀመሪያ አልበሙ ከህዝብ ጋርየተዋወቀው ድምፃዊ ማዲንጎ አፈወርቅ፤ሦስተኛ አልበሙን (ስወድላት) ሰሞኑንለቋል፡፡ በአዲሱ ስራውም ስለ ሃገር፣ስለ…
Read 3941 times
Published in
ህብረተሰብ
“ልብወለድ በተዋበ ቋንቋ የተጻፈ ፍልስፍና ነዉ”ክፍል አንድይህ ጽሑፍ የዘመናችን ጎምቱ ልብወለድ ጸሐፊ እና ገጣሚ ዮሐንስ ኃብተማርያም ታላቅ የልብወለድ ሥራ በሆነዉ ካፑችኖ (2009) ላይ አትኩሮቱን ያደረገ ነዉ፡፡ ዮሐንስ የሙሉ ጊዜ ጸሐፊ ነዉ፡፡ በሥራ ቆይታዉ በርካታ የግጥም እና የልብወለድ ሥራዎችን ማበርከት የቻለ…
Read 1472 times
Published in
ህብረተሰብ
ከዳሽን ባንክ ጋር የሁለትዮሽ መግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል ጎጆ ብሪጅ ሃውሲንግ ትሬዲንግ ባለፈው ማክሰኞ መስከረም 10 በወዳጅነት አደባባይ ባዘጋጀው ልዩ መርሃ ግብር ላይ ከዳሽን ባንክ ጋር የሁለትዮሽ መግባቢያ ሰነድ የተፈራረመ ሲሆን ጎጆ ብሪጅ ሀውስ ላደራጃቸው የተለያዩ ማህበራትም የካርታ ርክክብ አድርጓል።በተጨማሪም ጎጆ…
Read 11677 times
Published in
ህብረተሰብ
እንደ አንዳንድ በጉዳዩ ላይ ጥናት እንዳካሄዱ ፀሐፍት፤ በሚስጥራዊነታቸውና በድምቀታቸው የሚታወቁ የኢትዮጵያውያን ባህላዊ ክብረ-በዓላት ጥቂት ናቸው- ከነዚህ መካከል ኢሬቻ አንዱ ነው፡፡ “ኢሬቻ” በኢትዮጵያ ደጋማ ክፍሎች ዝናብ ማቆሙን የሚጠቁም የመጀመሪያው የኦሮሞ ባህላዊ ክብረ-በዓል ነው። በኦሮሞ ባህል በአንድ አምላክ ከሚያምነውና ዋቃ ከሚባለው የተፈጥሮ…
Read 1406 times
Published in
ህብረተሰብ
ሃይኒከን ኢትዮጵያ ወደ ኢትዮጵያ የመጣው እ.ኤ.አ በ2011 ዓ.ም ሲሆን መንግስት በደሌና ሀረር ቢራን ወደ ግል ይዞታነት ባዘዋወረበት ወቅት እነዚህን ፋብሪካዎች በመግዛት ነበር ወደ ሥራ የገባው፡፡ በኋላ በቂሊንጦ ተጨማሪ ፋብሪካ በመክፈት፣ የምርቶቹን አይነት ከሁለት ወደ ስምንት አሳድጓል፡፡ በአሁኑ ወቅት ከ 1…
Read 10028 times
Published in
ህብረተሰብ
በየትኛውም አካባቢ በሚኖረው ኢትዮጵያዊ፣ በተለይ ደግሞ በድሬደዋና በአካባቢው በሚኖረው ሕዝብ ዘንድ መረሳት የሌለበት ቀን ነው - ነሐሴ 10 ቀን 1969 ዓ.ም።ነሐሴ 10 ቀን 1969 ዓ.ም የሶማሌ ጦር የድሬደዋ ከተማን ለመያዝ ከፍተኛ ጦርነት ከፈተ። የከተማው ነዋሪ ሕዝብ መሳሪያ ያለው መሳሪያውን አንስቶ…
Read 3711 times
Published in
ህብረተሰብ