ህብረተሰብ

Rate this item
(0 votes)
ሀገር እንደዋዛ፣ ካቧ እየተናደ፣ማገሯ እየላላ፣ ላዪ እየነደደበምሰሶው ብርታት፣ ለታሪክ በቆመውበወጋግራው ድጋፍ፣ ሊወድቅ ባዘመመው፤ትንገዳገዳለች፣ በሰካራም መንገድከታዛው ቁጭ ብሎ፣ ይታዘባል ትውልድ፤ እኔም እንደ ትውልድ፣አዚምሽን ተሸከምሁበህመምሽ ታመምሁ፤ግፉ አደነዘዘኝመኖር ጎመዘዘኝእንቅልፌን አባረርሁተኝቼ ስነቃ፣ እንዳላጣሽ ፈራሁ፤© Zelalem Tilahun***እንባዬን የት ላርገው?(በእውቀቱ_ስዩም)ቀና በል ይሉኛል ወዴት ልበል ቀናከላይ ተደፍቶብኝ…
Rate this item
(1 Vote)
ባለፈው ሰሞን የስብሃት ገብረእግዚአብሔር የሥነፅሑፍ ጥበብ የሚታይበት በ1993 ዓ.ም የፃፈው “ገድለ አጎት ሆቺ ሚን” በዚህ ጋዜጣ ላይ ሰፍሮ ነበር። ያንን ታሪክ በላላ ሲባጎም ቢሆን አያይዘን በቅርቡ 50ኛ አመቱ የታሰበውን ጨምሮ ሁለት የጦርነት ምልክት የተባሉ ፎቶዎችንና ባለታሪኮቹን እንመለከታለን። ቬትናም ሩቅ አገር…
Rate this item
(0 votes)
አምስቱ አድራጊ ፈጣሪ የከተማችን ሴቶች ዛሬም “ዝክረ ነገር” ስለተባለውና በብላቴን ጌታ ማኃተመ ሥላሴ ወልደ መስቀል ስለተጻፈው መፅሀፍ ጥቂት ብንናገርና ወደ ሌላ ጉዳያችን ብናመራ አይከፋም፡፡ በተለይ ስለ አዲስ አበባ ከተማ ቦታ ግብር የተጻፈው ክፍል፣ ትልቅ ፋይዳ ያለው ይመስለኛል፡፡ ምነው ቢሉ፡-አንድም “አፄ…
Saturday, 25 June 2022 20:35

ውሻውና አጥንቱ

Written by
Rate this item
(0 votes)
 ውሃ የተጠማው ቁራ ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ቁራ ረዥም ርቀት ከበረረ በኋላ ውሃ ይጠማውና በጫካ ውስጥ ውሃ መፈለግ ይጀምራል። በመጨረሻም ግማሽ ድረስ በውሃ የተሞላ ማሰሮ ያያል፡፡ ከማሰሮው ውስጥ ሊጠጣ ሲሞክር ግን በመንቆሩ ሊደርስበት አልቻለም፡፡ ከዚያም መሬት ላይ ጠጠሮች ተመለከተ፡፡ አንድ…
Saturday, 25 June 2022 20:32

ታሪክ - ለልጆች

Written by
Rate this item
(0 votes)
 ውሻውና አጥንቱ ውድ ልጆች፡- ከዚህ ታሪክ የምንማረው ቁምነገር፣ ማንንም በቅጡ ሳናውቅ ገጽታውን ብቻ አይተን ወደ ንቀትና ማሾፍ መግባት እንደሌለብን ነው። እጃቸው ላይ ልንወድቅ እንችላለንና፡፡ በአንድ ወቅት፣ ምግብ ፍለጋ ቀንና ሌሊቱን በየጎዳናው ላይ ሲዞር የሚውል የሚያድር አንድ ውሻ ነበረ፡፡ አንድ ቀን…
Saturday, 25 June 2022 20:33

ታሪክ - ለልጆች

Written by
Rate this item
(0 votes)
 ውሻውና አጥንቱ ውድ ልጆች፡- ከዚህ ታሪክ የምንማረው ቁምነገር፣ ማንንም በቅጡ ሳናውቅ ገጽታውን ብቻ አይተን ወደ ንቀትና ማሾፍ መግባት እንደሌለብን ነው። እጃቸው ላይ ልንወድቅ እንችላለንና፡፡ በአንድ ወቅት፣ ምግብ ፍለጋ ቀንና ሌሊቱን በየጎዳናው ላይ ሲዞር የሚውል የሚያድር አንድ ውሻ ነበረ፡፡ አንድ ቀን…