Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ህብረተሰብ

Rate this item
(5 votes)
ኅዳር 15 2005 ዓ.ም በዚሁ ጋዜጣ ላይ አርሰናል 3 ፉልሃም 3 ምስራቅ በለሳ/ሰሜን ጎንደር የምትል ጽሑፍ ጽፌ ነበር፡፡ አንድ ወዳጄን “አንተ!” ያ ጽሑፌ እኮ ጋዜጣ ላይ ታተመ … አነበብከው?” ብዬ ብጠይቀው “በትግርኛ ነው!” ብሎ ተሳለቀብኝ፡፡ እኔ ግን “ጀማሪ እረኛ ከብት…
Rate this item
(12 votes)
ጅቡቲ ድንበር ልንደርስ ስንል በውሃ ጥም ምላሴ ተጣብቆ፣ እኔም እንዳልሞት ብዬ የሚቀመስ ጠብታ ውሃ ስናጣ ግዜ ሁለት ቀን ሙሉ የገዛ ሽንቴን ጠጥቻለሁ፡፡ ይሄውልህ በእጄ እንዲህ እያደረኩ! ሌሎቹም ወንዶቹም ሴቶቹም እኮ የገዛ ሽንታቸውን እንደኔው ጠጥተዋል!----የየመን የገሃነም ጉዞየእኛ ሰዎች ተሰደው የሚኖሩባቸውን የተለያዩ…
Rate this item
(2 votes)
በኢትዮጵያ የነገሥታት ታሪክ ውስጥ ዘውድ አሸናፊዎች በጉልበታቸው የሚቀዳጁት እንጂ ከወላጅ ወደ ልጅ የሚተላለፍ አልነበረም በቅርብ ጊዜ ታሪካችን ውስጥ ዳግማዊ ምኒልክ በሕይወት ሳሉ ወራሴ መንግሥታቸውን የሰየሙ ሲሆን ዐጼ ኃይለሥላሴ ደግሞ ዘውድ የሚወረስበትን ሥርዓትና ሕግ አበጅተው ተግባራዊ አድርገዋል፡፡ ዐጼ ኃይለ ሥላሴ ወራሴ…
Saturday, 01 December 2012 11:56

ከ30ዓመት በላይ በቢስክሌት አከራይነት

Written by
Rate this item
(1 Vote)
በወሊሶ ከተማ ትምህርታቸውን እየተከታተሉ እስከ 11ኛ ክፍል በቆዩበት ዘመን ለትራንስፖርት የሚጠቀሙበት ቢስክሌት ነበራቸው፡፡ ወደ አዲስ አበባ ከመጡ በኋላ ቢስክሌት በማከራየት ሲሰሩ ከ30 ዓመት በላይ አስቆጥረዋል፡፡ “የሥራዬ ልዩ ገጠመኝ ቢስኪሌት በተደጋጋሚ መሰረቄና ያንን ለማስመለስ ያደረግሁት ትግል ነው” የሚሉት አቶ መቻል ቦሪ፤…
Saturday, 01 December 2012 11:51

ካምፓስና ህይወት

Written by
Rate this item
(32 votes)
“ልጆች እኔ የሳይኮሎጂ መምህር ነኝ:: እያንዳንዳችሁ በአሁኗ ሰአት ምን እያሰባችሁ እንደሆነ፣ ምን አድርጋችሁ እንደነበር ፣ ከፈለጋችሁም ቁርሳችሁን ምን በልታችሁ እንደመጣችሁ ልነግራችሁ እችላለሁ:: ማነው የሌላ ሰው ስም የጻፈው? ...ጆሮህን ጠምዝዤ ሳላወጣህ ራስህ እኔ ነኝ ብለህ ውጣ!!!” ልቤ ድው ድው ማለት ጀመረ::…
Rate this item
(1 Vote)
“ማጆሪስ”ን እንዳነበብኩት“ይህ ትውልድ በራሱ ላይ ነው ያመጸው……” የሚለውን የአንድ ዶክተር ንግግር ሳነብ ወዳለፈው ዘመን ትውልድ ማንነትና ምንነት መመልከት እፈልጋለሁ፡፡ ጠጅና ጮማ የቀፈት መሙያ መሆኑ ታምኖበት የምቾትና የባለጸግነት መለያ በሆነበት በዚያ ዘመን ጥቂቶች ፊደል መቁጠር ጀምረው ነበር፡፡ ፊደል ከቆጠሩት ጥቂቱ ነፍስ…