Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ህብረተሰብ

Saturday, 01 September 2012 10:54

‘መስመር ሲታለፍ…

Written by
Rate this item
(0 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ስሙኝማ…እዚህች የእኛዋ አገር ላይ ‘መስመር የሚያልፉ’ ነገሮች እየበዙ አይመስላችሁም? ምን የት ቦታ ላይ መቆም እንዳለበት፣ ግራ የተጋባን ነው የሚመስለው፡ነገሮቻችን ሁሉ ምርኩዝ ዝላይ ያለምርኩዝ አይነት እየሆኑ የእርስ በእርስ ግንኙነት ላይ…አለ አይደል…የሆነ ጫና እያሳደረ ነው፡፡እናላችሁ…በቀደም አንድ ሚኒባስ ታክሲ ላይ ከሆነ…
Rate this item
(0 votes)
ሕይወቱ ከማለፉ ከአምስት ቀናት በፊት በስልክ አግኝቼ ስለ ጤንነቱ ጠይቄው ነበር፡፡ አስከፊውን ዜና የሰማሁት ሕይወቱ ባለፈ ጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ ነው፡፡ በአጋጣሚ አጠገቡ አልነበርኩም፡፡ ተደወለልን፡፡ ከእንቅልፋችን ተቀስቅሰን ተሽሎታል የሚለውን ወሬ ሰምተን ስለነበር ተዝናንተን መተኛት ጀምረን ነበር፡፡ እና የመጨረሻዎቹ ቀናት ላይ ነው…
Saturday, 01 September 2012 10:48

የኳስ ህጎች’ና እኛ…

Written by
Rate this item
(0 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ! እንግዲህ ኳሱ ተጀመረም አይደል … ጥያቄ አለን ‘ተጀመርልን’ ነው የሚባለው ወይስ ‘ተጀመረብን’? ግራ የሚያጋባ ነገር ሆኖብናላ! ገና ከአሁኑ ወሬው ‘ፕሬሚየር ሊግ’ እየሆነ ነው፡፡ ሌላም ጥያቄ አለን … አሁን ወደ ማንቼ ሄደ ምናምን የሚሉት ቫን ፐርሲ … አለ አይደል…
Rate this item
(0 votes)
የመለስን የመሞት ዜና የሠማሁት በሬዲዮ ነው፡፡ ዜናው ደስ የማይልና እጅግ አስደንጋጭ ነው፡፡ መሞቱን ስሰማ ከቁጥጥር ውጭ ሆኜ ነበር፡፡ ቢታመምም ተሽሎት ይመለሳል የሚል ተስፋ ነበረኝ፡፡ በአንድ ጊዜ ሁኔታዎች እንዲህ መለዋወጣቸው አሳዛኝ ነው፡፡ ከእኔ ጋር በትግሉ ወቅት አብዛኛውን ጊዜ ማለት ይቻላል አብረን…
Rate this item
(0 votes)
በጠቅላይ ሚ/ር መለስ ዜናዊ ዜና እረፍት የተሰማዎትን ቢገልፁልን… በግሌ ጥልቅ ሀዘን ተሰምቶኛል፤ ከእግር ጥፍር እስከ ራስ ፀጉር ድረስ የሚሰማ ዓይነት ስሜት፡፡ እንደ ቤተሰብና እንደ ወንድም እቆጥራቸው ነበር፡፡ ደብዳቤ ስጽፍላቸው እንኳን “ውድ ወንድሜ” እየተባባልን ነው የምንነጋገረው፡፡ እጅግ ሰውን የሚያከብሩ ናቸው፡፡ የደረሰብኝን…
Rate this item
(0 votes)
አቶ መለስ ዜናዊ ከወጣትነት እድሜያቸው ጀምሮ የትጥቅ ትግሉን በመቀላቀል በሂደቱም ውስጥ ትልቅ ግለሰባዊና ድርጅታዊ አቅም መፍጠር የቻሉ ጠቅላይ ሚኒስቴር ነበሩ፡፡ በግሌ እንደ አብዛኛው ዜጋ ዜና እረፍታቸው እጅግ ያሳዘነኝ ክስትት ነበር፡፡ ዜና ህልፈታቸው በተለይ ለቤተሰቦቻቸው መሪርና አሳዛኝ፣ ለመሪ ድርጅታቸው ከማሳዘንም በላይ…