ህብረተሰብ
መነሻ “የሁለት ምርጫዎች ወግ “ የደራሲው የበኩር ሥራ ነው፡፡ መጽሐፉን ማንበብ የጀመርኩት አስተያየት ለመፃፍ እያሰብኩ ነበር፡፡ እናም በሂሳዊ ዓይን እያየሁ በንባቡ ገፋሁ፡፡ አሁን ንባቤን ጨረስኩ፡፡ በዚህ ሂሳዊ አስተያየቴ አንቱታን ትቼ “በአንተ “ ሄጃለሁ፡፡ አንድም፤ ደራሲን አንቱ ማለት ወግ አይደለም ብዬ፤…
Read 2178 times
Published in
ህብረተሰብ
በመጀመርያ ወደብ የሆኑትን ከተማዎች ዘርፈው፣ ያገኙትን ጠቃሚ ንብረት ጭነው (በተለይ ማዘጋጃ ቤቱ ውስጥና ሀብታም ሴቶች አንገትና ክንድ ላይ ያገኙትን ወርቅ፣ አልማዝ ሉል እንቁ ወዘተ) ወደ አገራቸው ይዘው ይመለሳሉ፡፡ ቀጥሎ ከባህር ርቀው ወደሚገኙት ሀብታም ከተማዎች ለመዝመት ወደቡን እንደ ስንቅና ትጥቅ ማዘጋጃ…
Read 3526 times
Published in
ህብረተሰብ
ፊደል ፊደል ፊደል “በፍጥረት ማለዳ፤ የፍቅር ጣቶች የጊዜን መጋረጃ ገለጥ ባደረጉ ጊዜ፤ ጠይም ወላንሳዋ እናታችን ኢትዮጵያ መድረኩን ያዘች፡፡ የሥልጣኔ ሞግዚት እና የብሔራት ወላጅ እርሷ ነች፡፡ የመጀመሪያ ልጇም ግብፅ ናት፡፡” ፺ ጆርጅ ዌልስ ፓርከር፤ “The Children of the Sun”)
Read 3104 times
Published in
ህብረተሰብ
ሻሂ ተደብቀው የሚጠጡት እማማ ፀሐይቱ ሊቃውንት ሲነግሩን፣ ሁላችንም እብድ የምንሆንባቸው ደቂቃዎች ወይም ሰአቶች አሉ (ሁላችንም ስንተኛ ህልም እናያለንም ይሉናል፣ ስንነቃ የምናስታውሳቸው ህልሞች ግን ጥቂት ናቸው) እኛ “ጤነኛ” የምንባለው ሰዎችም እብደታችንን አናሳይም፡፡ “ጨርቁን የጣለ እብድ” የምንላቸው ሰዎች ደግሞ በበኩላቸው “ጤነኛ” የሚሆኑባቸው…
Read 2075 times
Published in
ህብረተሰብ
ለመጀመሪያ ጊዜ ድምፁን በኢትዮጵያ ራዲዮ እሁድ ፕሮግራም ላይ የሠማሁት በ1972 ዓ.ም ከሠላሣ ሁለት ዓመታት በፊት በቆጂ ከተማ ውስጥ ህፃን (ወጣት) ሆኜ ነው፡፡ በዚያን ጊዜ ዓሊ ቢራ ምክትል አስር አለቃ ሆኖ በአዋሽ ወንዝ ድልድይ ጥበቃ ላይ ተሠማርቶ በሠባራ ጊታር ይጫወታል፡፡ የክብር…
Read 2766 times
Published in
ህብረተሰብ
2011-12-172011-12-17 ጥናቱ ከዚህ በተጨማሪም በአቅራቢያቸው ነፃ የቲቢ ምርመራና ህክምና እያለ አገልግሎቱን ሳይጠቀሙ በከፍተኛ ሁኔታ እየተጐዱ ያሉ ቁጥራቸው በርከት ያሉ በወጣትነት የእድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ ሰዎች መኖራቸውን አመልክቷል፡፡የጥናቱ ውጤት ይፋ በሆነበት ወቅት በኢትዮጵያ የአለም ጤና ድርጅት ወኪል ዶ/ር ፋቶማታ ናፎትራኦር እንደተናገሩት፤…
Read 2153 times
Published in
ህብረተሰብ