Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ህብረተሰብ

Rate this item
(0 votes)
“ሹፌሩንም ተሳፋሪውንም ይጐዳል” የታሪፍ ማስተካከያው ኪሎ ሜትርን ያገናዘበ አይደለም፡፡ መንገዱ በትራፊክ ባይጨናነቅም 6 ኪሎ ሜትር ነው በሊትር የሚነዱት፡፡ በ2.80 ሲሠላ ሰባት ኪሎ ሜትር ማለት አያዋጣም፡፡ ይሄ ሹፌሩን ይጐዳል፡፡ ተሳፋሪውን በተመለከተ ደግሞ ቀድሞ 1.40 የነበረው 2.80 ገብቷል፡፡ እነዚህን ሰዎች ትንሸ ኪሎ…
Rate this item
(0 votes)
“መዝናናት መዝናናት፣ አሁንም መዝናናት!” ጓድ ሌሊን የተከበራችሁ አንባብያን፡- አንድ ቀን ከመሬት ተነስቼ የሚገርሙ የሚገራርሙ ነገሮችን ማሰብ ጀመርኩ፡፡ እና ቀጠልኩበት፡፡ ሳያቸው ጊዜ ለሌላ ሰው ባሳያቸውስ? አልኩ፡፡ እኚውላችሁ፡፡ ይህን ሁለት ሶስት ቀን ሳስብ የመጡልኝ ከመሆናቸው በስተቀር፣ ሌላ መገናኛ ወይም መመሳሰያ ክር የላቸውም፡፡…
Rate this item
(0 votes)
ከአዲስ አበባ ጐንደር የገባነው በአየር ነው - በአውሮፕላን፡፡ ከዚያ በኋላ በስተሰሜን ምዕራብ አቅጣጫ በመኪና የአምስት ሰዓት መንገድ ይጠብቀናል - 230 ኪ.ሜ ገደማ፡፡ እንደ ትንግርት የሚታዩትን የሰሜን ሰንሰለታማ ተራሮች እየቃኘን ጉዞአችንን ቀጠልን፡፡ በነገራችን ላይ በእነዚህ ታሪካዊ ተራሮች ላይ አልፎ አልፎ አበጥ…
Saturday, 31 December 2011 09:30

“የሁለት ምርጫዎች ወግ”

Written by
Rate this item
(0 votes)
መነሻ “የሁለት ምርጫዎች ወግ “ የደራሲው የበኩር ሥራ ነው፡፡ መጽሐፉን ማንበብ የጀመርኩት አስተያየት ለመፃፍ እያሰብኩ ነበር፡፡ እናም በሂሳዊ ዓይን እያየሁ በንባቡ ገፋሁ፡፡ አሁን ንባቤን ጨረስኩ፡፡ በዚህ ሂሳዊ አስተያየቴ አንቱታን ትቼ “በአንተ “ ሄጃለሁ፡፡ አንድም፤ ደራሲን አንቱ ማለት ወግ አይደለም ብዬ፤…
Rate this item
(0 votes)
በመጀመርያ ወደብ የሆኑትን ከተማዎች ዘርፈው፣ ያገኙትን ጠቃሚ ንብረት ጭነው (በተለይ ማዘጋጃ ቤቱ ውስጥና ሀብታም ሴቶች አንገትና ክንድ ላይ ያገኙትን ወርቅ፣ አልማዝ ሉል እንቁ ወዘተ) ወደ አገራቸው ይዘው ይመለሳሉ፡፡ ቀጥሎ ከባህር ርቀው ወደሚገኙት ሀብታም ከተማዎች ለመዝመት ወደቡን እንደ ስንቅና ትጥቅ ማዘጋጃ…
Saturday, 24 December 2011 10:09

ኢትዮጵያ - ለአርመንያ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ፊደል ፊደል ፊደል “በፍጥረት ማለዳ፤ የፍቅር ጣቶች የጊዜን መጋረጃ ገለጥ ባደረጉ ጊዜ፤ ጠይም ወላንሳዋ እናታችን ኢትዮጵያ መድረኩን ያዘች፡፡ የሥልጣኔ ሞግዚት እና የብሔራት ወላጅ እርሷ ነች፡፡ የመጀመሪያ ልጇም ግብፅ ናት፡፡” ፺ ጆርጅ ዌልስ ፓርከር፤ “The Children of the Sun”)