ህብረተሰብ
ከ1960 ዓ.ም ጀምሮ ለ7 አመታት ያህል ከ2ሺህ በላይ ህፃናትና ወጣቶችን በማሰባሰብ በእግር ኳስ፣ በአክሮባት፣ በቅርጫት ኳስ፣ በቦክስ፣ በእጅ ኳስ...የሚሳተፉ 120 ክለቦችን አቋቁመዋል፡፡ ከ2ሺህ አባላት አንድ መቶ የሚደርሱት ሴቶች ነበሩ፡፡ በወጣትነታቸው “ምዕራብ አዲስ አበባ ስፖርት ማህበር”ን መሥርተው የነበሩት አቶ በላቸው ኃይሌ፤…
Read 1916 times
Published in
ህብረተሰብ
አቶ አለማየሁ ገላጋይ የተባሉ ፀሐፊ በተለያዩ ጊዜያት በአዲስ አድማስ ጋዜጣ የፃፏቸውን ፅሁፎች አንብቤያቸዋለሁ፡፡ ቀደም ባሉት ጊዜያት የፃፏቸው ከስነ ፅሁፍ ጋር የተያያዙ ነበሩ፡፡ አሁን ደግሞ ወደ ታሪክ የተሸጋገሩ ይመስላል፡፡ ከስነ ፅሁፍ ጋር በተያያዘ ከፃፏቸው ፅሁፎች እንደታዘብኩት እሳቸው የሚያደንቁት አንድ ደራሲ ስራው…
Read 2076 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 08 October 2011 09:26
ህይወታችን በተአምራት ዓለም ‹‹መዝናናት፣ መዝናናት፣ አሁንም መዝናናት!›› ጓድ ሌኒን
Written by ስብሃት ገ/ እግዚያብሔር.
“To see the Universe in a grain of sand; To live Eternity in the Here and Now”Kung Fu Tzeአሀዱየተከበራችሁ አንባብያን፣ይህን ጽሁፍ እንዳቀርብላችሁ ያነሳሳኝ የተፈጥሮና የአስተዳደግ ቅንጅት ይመስለኛል፡፡ ተፈጥሮን ለፈጣሪ እንተውለትና አስር አመት ሞልቶኝ ወደ አዲስ አበባ እስከመረሽኩበት ቀን ያደግኩት እልም…
Read 2310 times
Published in
ህብረተሰብ
ጓድ ሌ ጓድ ሌኒን ኒንGeorge Gordon, Lord Byron “If I should meet thee after long years, How would I greet thee? In silence and tears” Lord Byron የተከበራችሁ አንባብያን ባለ ቅኔው George Gordon እንደ ፀሐፊ Romanticism የሚባለውን የስነጽሑፍ ዘርፍ የሚወክል፣…
Read 2816 times
Published in
ህብረተሰብ
በራስ ተፈሪ መኮንን የተመሩት የኢትዮጵያ ከፍተኛ ባለስልጣናት በ1916 ዓ.ም አውሮፓን በጐበኙበት አጋጣሚ በፈረንሳይ የተካሄደውን 8ተኛውን የኦሎምፒክ ውድድር የመመልከት እድል አግኝተው ነበር፡፡ ከ32 አመታት በኋላ በ1948 ዓ.ም በተካሄደው የሜልቦርን ኦሎምፒክ ለመጀመሪያ ጊዜ የተሳተፈችው ኢትዮጵያ በስፖርቱ አደባባይ ስምና የድል ታሪኳ ትጠራ ጀመረ፡፡በዚህ…
Read 2127 times
Published in
ህብረተሰብ
..ወ/ሮ ትዕግስት እና ተጠርጣሪው ከ1999 ዓ.ም ጀምሮ ጋብቻ ፈጽመው የኖሩ ናቸው፡፡ ሦስት ልጆች ወልደዋል፡፡ በ30/8/2003 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ጭንቅላትና መላ ሰውነቷን ደብድቦ፤ እጅና እግሯን ሰባብሮ ቀጥሎ አሲድ ደፍቶባታል፡፡ ይህ ከመሆኑ በፊት ሰላማዊ ግንኙነት አልነበራቸውም፤ እሷም እንዲለያዩ ጠይቃዋለች፡፡ ተጎጂዋ በዚህ…
Read 1341 times
Published in
ህብረተሰብ