ንግድና ኢኮኖሚ
ዳሽን ባንክ ለአምስት ቁልፍ ቦታዎች ሀላፊዎቹን መሾሙን አስታወቀ፡፡ ባንኩ ለአዲስ አድማስ በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው የአምስቱን ሀላፊዎች ሹመት ለብሔራዊ ባንክ አቅርቦ ብሔራዊ ባንክ አምስቱን ምክትል ስራ አስፈጻሚዎች ሹመት ማጽደቁን ከባንኩ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ባንኩ ሰሞኑን የስትራቴጂ እቅዱን መከለሱንና የባንኩን መዋቅር መልሶ ማዋቀሩን…
Read 1890 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 27 November 2021 14:28
የኮንስትራክሽኑ ዘርፍ ባለሙያዎች ለህልውናው ዘመቻ የሚችሉትን ሁሉ ለማድረግ ወስኑ
Written by Administrator
በኮንስትራክሽኑ ዘርፍ የተሰማሩ ባለሙያዎችና ተቋራጮች ለህልውና ዘመቻው የሚችሉትን ሁሉ ለማድረግና አገር ከገባችበት ጫና እንድትወጣ መስዋዕትነት ለመክፈል ቃል ገቡ። የዘርፉ ባለሙያዎችና ባለሃብቶች ይህን ውሳኔ ስተላለፉት ትናንትና ህዳር 17 ቀን 2013 ዓ.ም ስድስት ኪሎ በሚገኘው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች…
Read 1775 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
በተያዘው ዓመት የተከፈለ ካፒታሉን ወደ 12 ቢ ብር ለማሳደግ ባለ አክስዮኖች ወስነዋል ዳሽን ባንክ ባሳለፍነው የበጀት ዓመት 10 ቢ ብር አጠቃላይ ገቢ ማግኘቱን ገለፀ፡፡ ባንኩ ይህን የገለፀው ባለፈው ሀሙስ ህዳር 9 ቀን 2014 ዓ.ም መቻሬ ሜዳ ውስጥ ባካሄደው ዓመታዊ 28ኛ…
Read 1903 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 20 November 2021 15:02
15ኛው አለም አቀፍ የሥራ ፈጠራ ጥበብ ለ12ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ በአእምሮ የኢንተርፕረነርሽፕ ማስፋፊያ አገልግሎቶች አክስዮን ማህበር በራስ አምባ ሆቴል ተከበረ።
Written by Administrator
የእለቱ የክብር እንግዳ ክቡር ፕሮፌሰር ነቢዩ ባዬ ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል። ለታዳሚዎች ስራ ፈጣሪነትን የሚያነሳሳ አጅግ ጠቃሚ መልእክት አስተላልፈዋል ።ኢትዮጵያ ለእድገትና ለብልጽግና ጉዞዋ በርካታ ስራ ፈጣሪዎች እንደሚያስፈልጓት ገልጸዋል።የአእምሮ ኢንተርፕረነርሽፕ ማስፋፊያ አገልግሎቶች አክሲዮን ማህበር ቦርድ ፕሬዘዳንት አቶ ጌታቸዉ…
Read 1692 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ዳሽን ባንክ በየትኛውም አለም የሚገኙ ዜጎች ቀጥታ ሬሚታንስ የሚያስተላፍ “ቱንስ” (thuens) የተሰኘ አዲስ ቴክኖሎጂ አስተዋወቀ፡፡ባንኩ ባፈው ሀሙስ ህዳር 2 ቀን 2014 ዓ.ም ረፋድ ላይ በባንኩ የስብሰባ አዳራሽ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ቴክኖሎጂው የትኛውም ዓለም ላይ የሚገኙ ዜጎች ቱንስን በመጠቀም የሚልኩትን ገንዘብ…
Read 1715 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
ለመከላከያ ሰራዊት ቀለብ የማቅረብ ድጋፍ ፕሮጀክቱን ትላንት ጀምሯል በዶ/ር ፍሰሀ እሸቱና በስራ ጓዶቻቸው የተቋቋመውና የጥቁር ህዝቦችን የኢኮኖሚ ልህቀት በመፍጠር ጥቁሮች ይበልጥ እንዲከበሩ የማድረግን ራዕይ የሰነቀው ፐርፐዝ ብላክ ኢትዮጵያ፤ “ቀለብ ከገበሬው” በሚል መርህ መሰረታዊ የፍጆታ እቃዎችን ቀጥታ ከአምራቹ ለሸማቹ ማቅረብ ጀመረ።ሀገራችን…
Read 2348 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ